Yakob's Point of Views and News, Ethiopian politics and News, Cultures, Musics etc

Sunday, July 28, 2013

ኢትዮጵያ የኢትዮጵያዉያን ሙስሊሞች የተቃዉሞ ሠልፍ

የተቃዉሞ ሠልፉና የሥብሰባዉ አስተባባሪዎች እንደገለፁት ዩናይትድ ስቴትስ፥ ካናዳ፥ አዉስትሬሊያ በተለያዩ የአዉሮጳና የመካካለኛዉ ምሥራቅ ከተሞች አደባባይ የወጣዉ ኢትዮጵያዊ ሙስሊም የኢትዮጵያ መንግሥት ሐማኖታዊ ነፃነትን እና ሠብአዊ መብትን እንዲያከብር፥ ጠይቋል በመላዉ ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን ሙስሊሞች ዛሬ በተለያዩ ከተሞች ባደረጉት የአደባባይ ሠልፍና ስብሰባ በሐይማኖታዊ ጉዳያችን ጣልቃ ገባ ያሉትን የኢትዮጵያ መንግሥትን አወገዙ። የተቃዉሞ ሠልፉና የሥብሰባዉ አስተባባሪዎች እንደገለፁት ዩናይትድ ስቴትስ፥ ካናዳ፥ አዉስትሬሊያ በተለያዩ የአዉሮጳና የመካካለኛዉ ምሥራቅ ከተሞች አደባባይ የወጣዉ ኢትዮጵያዊ ሙስሊም የኢትዮጵያ መንግሥት ሐማኖታዊ ነፃነትን እና ሠብአዊ መብትን እንዲያከብር፥ ጠይቋል።የሙስሊም መሪዎችን ማሰሩን እና የእምነት ተቋማትና ትምሕርት ቤቶችን ወርሷል በማለትም አዉግዘዋል። የየሐገራቱ መንግሥታትም በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ተፅዕኖ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።እዚያዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ በየሳምንቱ አርብ በየመስጊዱ የሚደረገዉ ተቃዉሞ ዛሬም እንደቀጠለ ነዉ።ዩናይትድ ስቴትሱን የተቃዉሞ ሠልፍ በተመለከተ የዋሽግተን ዲሲ ወኪላችን አበበ ፈለቀን በስልክ አነጋግሬዋለሁ። ነጋሽ መሐመድ አበበ ፈለቀ አርያም ተክሌ Audios and videos on the topic የኢትዮጵያዉያን ሙስሊሞች የተቃዉሞ ሠልፍ ቀን 26.07.2013 ያጋሩ ይላኩ ፌስቡክ ትዊተር ጉግል ተጨማሪ አስተያየትዎ: ይጻፉልን! ያትሙ ገፁን ያትሙ Permalink http://dw.de/p/19Eta

Wednesday, July 3, 2013

President Morsi overthrown in Egypt

Head of constitutional court named interim leader by military chief.

Last Modified: 03 Jul 2013 19:31
Listen to this page using ReadSpeaker
Email Article
Print Article
Share article
Send Feedback
General Abdel Fattah al-Sisi declared the removal of elected Islamist President Mohamed Morsi [Al Jazeera]
 
The Egyptian army has overthrown President Mohamed Morsi, announcing a roadmap for the country’s political future that will be implemented by a national reconciliation committee.

The head of Egypt's armed forces issued a declaration on Wednesday evening suspending the constitution and appointing the head of the constitutional court as interim head of state.
In a televised broadcast, flanked by military leaders, religious authorities and political figures, General Abdel

Fattah al-Sisi effectively declared the removal of  Morsi.
Sisi called for presidential and parliamentary elections, a panel to review the constitution and a national reconciliation committee that would include youth movements. He said the roadmap had been agreed by a range of political groups.
Source:
Al Jazeera and agencies
Email Article