Yakob's Point of Views and News, Ethiopian politics and News, Cultures, Musics etc

Friday, December 20, 2013

የደቡብ ሱዳን የሥልጣን ሽኩቻ መዘዝ፣

የሰሜን ሱዳን የፖለቲካ ተጽእኖና ፤ የዐረብ ባህል ጫና አንገሽግሾት 22 ዓመታት መሪር ትግል ያካሄደው የደቡብ ሱዳን ህዝብ፤ ነጻነት ባወጀ በ 2 ዓመት ከመንፈቅ ገደማ ወደ አስከፊ የእርስ በርስ ውጊያ እንዳያመራ አሥግቷል። ባለፈው እሁድ በመዲናይቱ
በጁባ ያገረሸው ውጊያ ፣ የ 500 ያህል ሰዎችን ሕይወት ቀጥፎ ፤ 34,000 ሰዎች፤ በተባበሩት መንግሥታት ጣቢያዎች መጠለያ እንዲሻ አስገድዷል ። የሥልጣን መቀናቀን ነው የተባለለት ውዝግብ ፣ በጎሣ ልዩነት ተካሮ ባፋጣኝ ወደሌሎች አካባቢዎች መዛመቱ የሚታወስ ነው። ጉዳዩ ያሳሰባቸው የምሥራቅ አፍሪቃ በይነ መንግሥታት ሚንስትሮች ፤ የአፍሪቃ ኅብረትና የተባበሩት መንግሥታት ተወካዮች ጁባ ውስጥ ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሳልባ ኪር ጋር በዛሬው ዕለት እንደሚወያዩ ይጠበቃል። ስለደቡብ ሱዳን ወቅታዊ ይዞታ ፣ በፀጥታ ጉዳይ ተቋም፤ (ISS)የምሥራቅ አፍሪቃ ፖለቲካ ጉዳዮች ተንታኝ በማነጋገር የተጠናቀረው ዘገባ የሚከተለው ነው።
ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ባለፈው ዓመት በሐምሌ ወር ምክትላቸውን ሪኤክ ማቻርን ከስልጣን ካሰናበቱ ወዲህ ቁርሾው አይሎ፣ የሥልጣን ሽኩቻው ባለፈው እሁድ መፈንዳቱ የሚታወስ ነው። የጎሣ ልዩነትን ብቻ መሠረት ባደረገ በዚያ የተኩስ ልውውጥም ሆነ የኃይል እርምጃ፤ ብዙ ሰዎች ያላበሳቸው የጥይት ራት የሆኑበት ድርጊት የተባበሩትን መንግሥታት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ኀላፊ ናቪ ፒላይን እጅግ እንዳሳዘነ ተመልክቷል። ራሳቸው የተ መ ድ ዋና ጸሐፊ ባን ኪ ሙን፤ በበኩላቸው ፣ ውዝግቡ ባስቸኳይ በፖለቲካ ውይይት መላ እንዲፈለግለት ነው ያስገነዘቡት።
አንዳንድ የ ምሥራቅ አፍሪቃ በይነ መንግሥታት (IGAD) አባል ሃገራት ውዝግቡን በቀላል ሊፈታ እንደሚችል በተስፋ ይሁን ዲፕሎማሲያዊ ፈሊጥ አድርገው ያን ያህል የሚያሳስብ እንዳልሆን መግለጫ ቢሰጡም፤ ተጨባጩ ይዞታ የሚያረጋጋ ሆኖ አልተገኘም። አንዳንድ መንግሥታት ዜጎቻቸውን ለማስወጣት አኤሮፕላኖች ን በመላክ ላይ ናቸው። አሶኬ ሙከርጂ የተባሉት ህንዳዊ የተባበሩት መንግሥታት ልዑክ፤ 3 ህንዳውያን ሰላም አስከባሪዎች፤ ሆን ተብሎ የጥይት ዓላማዎች መሆናቸውን ተናግረዋል። ዩጋንዳ ዜጎቼን ለመጠበቅ ነው በሚል ሰበብና ከጁባ መንግሥትም ጥሪ ቀርቦልኝ ነው በማለት ፤ በዛሬው ዕለት በደቡብ ሱዳን መዲና ጦር ሠራዊት አሠማርታለች። ትናንት ብርቱ ማስጠንቀቂያ ያሰሙት የዩናይትድ እስቴትሱ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ፣ 45 ወታደሮቻቸው እንዲሠማሩ አድርገዋል። የዚህ ያልተጠበቀ መስሎ የቆየው ውዝግብ ፍንዳታ ዋና መንስዔው ምን ይሆን? ዋና ጽ/ቤቱ በፕሪቶሪያ ፤ ደቡብ አፍሪቃ በሚገኘው የፀጥታ ጉዳይ ተቋም ፣ የምሥራቅ አፍሪቃ የፖለቲካ ጉዳዮች ተንታኝ አንድርውስ አታ አሳሞዋ--
\ «ጉዳዩን ሰፋ አድርገን ካየነው፣ በፕሬዚዳንቱ ክብር ዘብ የተፈጠረ ምሥቅልቅል፤ የአገሪቱን የፖለቲካ ክፍፍል አሥፍቶታል። የጎሣ ልዩነትም እንዲጎን ነው ያደረገው። ቀስ በቀስምየጎሳ ልዩነትን በማባባስ፣ በፖለቲካው አመራር ለረጅም ጊዜ የቆየውን ክፍፍል በጦር ሠራዊቱና በብሔረሰቦችም ዘንድ ጥርጣሬውን ያባብሰዋል። ይህ ደግሞ፣ አገሪቱ ነጻነት ከማወጇ በፊት አንስቶ ብዙዎች ሲፈሩት የነበረውን ውዝግብ እውን ሊያደርገው በቅቷል።»

ደቡብ ሱዳን እ ጎ አ ከ 1983-2005 ባካሄደችው የ 22 ዓመታት መሪር የትጥቅ ትግል ከ 2 ሚሊዮን በላይ ተወላጆቿን እንዳጣች ነው ታሪኳ የሚያስረዳው። ስለሆነም ሰፊ መስዋእትነት የከፈለ ህዝብ አሁን እርስ በርስ እንዳይፋጅ ያሠጋበት አደጋ ስለመኖሩ በሚነገርበት ወቅት ውዝግቡ በቀላል እንደሚፈታ መገመት ይቻላል?
«ሳልቫ ኪርንና ሪኤክ ማቻርን ወደ ጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት ማምጣቱ ከሞላ ጎደል ቀላል ሊሆን ይችላል። ይህ ግን ሁለቱን የፖለቲካ መሪዎች ወይም ተቀናቃኞች የሚመለከት ነው። ግን ፤ ጉዳዩ የዲንካና የኑኤር መቀናቀን መሆኑ ሊዘነጋ አይገባም። በፖለቲካው መስክ በከፍተኛ አመራር ላይ ባሉት ቅራኔውን እንደምንም ማርገብ ቢቻል እንኳ በሀገሪቱ በመላ ሲብላላ የቆየው ችግር እንደምናስበው በቀላሉ ሊወገድ የሚችል አይደለም።»
የደቡብ ሱዳንን ውዝግብ፣ የካርቱምን መንግሥት በጥሞና ነው የሚመለከተው። በአንድ በኩል ከደቡብ ሱዳን መንግሥት ጋር የሚወያዩባቸው አንዳንድ ዐበይት የጋራ ጉዳዮች በአንጥልጥል እንዲቀሩ አይሻም። በሌላ በኩል የካርቱም መንግሥት ለአፈንጋጩ ሪኤክ ማቻር ሊያደላም ሆነ ሊደግፍ እንደሚችል የሚናገሩ አሉ። በደቡብ ሱዳን የተፈጠረው ውዝግብ እንዲወገድ ተጽእኖ በማድረግም ሆነ በመሸምገል መፍትኄ ሊያፈላልጉ የሚችሉ አገሮች ን መጥቀስ ያቻላል?

«የአካባቢው አገሮች፤ ዩጋናዳ ኬንያና ኢትዮጵያ ጁባን በሰፊው ማግባባት የሚችሉ ናቸው። ጎረቤቶች ስለሆኑ ብጻቻ አይደለም። ሰሙኑን ሳያገልሉ፣ በጦርነቱ ወቅት የተጫውቱት ሚና እጅግ ከፍ ያለ ነው። ደቡብ ሱዳን ለአነዚህ አገሮች ዐቢይ ከበሬታ ነው ያላት። ብዙዎች ደቡብ ሱዳናውያን፤ ኬንያን በአስተናጋጅነቷ ብቻ ሳይሆን ፤ ብዙ የሚያቀራርቧቸው ጉዳዮች እንዳሉም ይሰማቸዋል። ያም ሆነ ይህ «ኢጋድ» በመሪነት መላ ቢሻ በጣም ጥሩ ነው፤ ይሁንና ዩጋንዳን የመሳሰሉ አገሮችም ለደቡብ ሱዳን መልሶ ሰላም ለማስገኘት በከፍተኛ ደረጃ ተሰሚነት ያላቸው መሆኑ ሊዘነጋ አይገባም።»
ተክሌ የኋላ
ሸዋዬ ለገሠ
To lessen from DW- Amharic Radio Click Here

Friday, December 6, 2013

The Worlds Icon Pass Away - Nilson R. Mandela

Nelson Rolihlahla Mandela (Xhosa pronunciation: [xoˈliːɬaɬa manˈdeːla]; 18 July 1918 – 5 December 2013) was a South African anti-apartheid revolutionary as well as a politician and philanthropist who served as President of South Africa from 1994 to 1999. He was the first black South African to hold the office, and the first elected in a fully representative election. His government focused on dismantling the legacy of apartheid through tackling institutionalised racism, poverty and inequality, and fostering racial reconciliation. Politically an African nationalist and democratic socialist, he served as the President of the African National Congress (ANC) from 1991 to 1997. Internationally, Mandela was the Secretary General of the Non-Aligned Movement from 1998 to 1999.

 http://upload.wikimedia.org/wikipedia/en/1/14/Nelson_Mandela-2008_%28edit%29.jpg
              Nelson Rolihlahla Mandela
 A Xhosa born to the Thembu royal family, Mandela attended the Fort Hare University and the University of Witwatersrand, where he studied law. Living in Johannesburg, he became involved in anti-colonial politics, joining the ANC and becoming a founding member of its Youth League. After the South African National Party came to power in 1948, he rose to prominence in the ANC's 1952 Defiance Campaign, was appointed superintendent of the organisation's Transvaal chapter and presided over the 1955 Congress of the People. Working as a lawyer, he was repeatedly arrested for seditious activities and, with the ANC leadership, was unsuccessfully prosecuted in the Treason Trial from 1956 to 1961. Although initially committed to non-violent protest, he co-founded the militant Umkhonto we Sizwe (MK) in 1961 in association with the South African Communist Party, leading a sabotage campaign against the apartheid government. In 1962 he was arrested, convicted of conspiracy to overthrow the government, and sentenced to life imprisonment in the Rivonia Trial.

Mandela served 27 years in prison, initially on Robben Island, and later in Pollsmoor Prison and Victor Verster Prison. An international campaign lobbied for his release, which was granted in 1990 amid escalating civil strife. Mandela published his autobiography and opened negotiations with President F.W. de Klerk to abolish apartheid and establish multiracial elections in 1994, in which he led the ANC to victory. As South Africa's first black president Mandela formed a Government of National Unity in an attempt to defuse racial tension. He also promulgated a new constitution and created the Truth and Reconciliation Commission to investigate past human rights abuses. Continuing the former government's liberal economic policy, his administration introduced measures to encourage land reform, combat poverty, and expand healthcare services. Internationally, he acted as mediator between Libya and the United Kingdom in the Pan Am Flight 103 bombing trial, and oversaw military intervention in Lesotho. He declined to run for a second term, and was succeeded by his deputy, Thabo Mbeki. Mandela subsequently became an elder statesman, focusing on charitable work in combating poverty and HIV/AIDS through the Nelson Mandela Foundation.
Although Mandela was a controversial figure for much of his life, he became widely popular following his release. Although right-wing critics who continued to denounce him as a communist sympathiser and terrorist, he gained international acclaim for his activism, having received more than 250 honours, including the 1993 Nobel Peace Prize, the US Presidential Medal of Freedom, and the Soviet Order of Lenin. He is held in deep respect within South Africa, where he is often referred to by his Xhosa clan name, Madiba, or as Tata ("Father"); he is often described as "the father of the nation".

Source : - From Wikipedia, the free encyclopedia.
May god bless his soul rest in peace as he give the world peace!

Sunday, December 1, 2013

በሳዉዲ የኢትዮጵያዉያን ችግርና መፍትሄዉ

ኢትዮጵያ በሳውዲ ካለ ይኖሩ የነበሩ ከ50,000 የሚበልጡ ዜጎችዋን ወደ ሀገራቸው መመለስዋን በያዝነዉ ሳምንት መጀመርያ ማስታወቁ ይታወቃል። የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር፣ ችግር ያጋጠማቸውን ዜጎቹን የመመለሱን ተግባር ሲጀምር ቁጥራቸው 10,000 ይሆናል ብሎ ገምቶ ነበር።
ይሁንና፣ አሁንም በሳዉዲ ሕጋዊ ፈቃድ የሌላቸዉ ኢትዮጵያዉያን ቁጥራቸው በውል እንደማይታወቅ እና፤ ምናልባትም ቁጥሩ ከፍ ሊል እንደሚችል የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ በዚሁ በያዝነዉ ሳምንት ለዶይቸ ቬለ መግለፃቸዉ ይታወሳል። በሳዉዲ አረብያ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን በፀጥታ ኃይላት ከፍተኛ እንግልት እንደደረሰባቸዉ እና አሁንም በዚሁ ችግር ዉስጥ ያሉ ዜጎች ጥቂት እንዳልሆኑም እየተነገረ ነዉ። የዕለቱ የእንወያይ ዝግጅት በሳዉዲ የሚገኙ ኢትዮጵያዉያንን ላይ ስለደረሰዉ ችግር አጠቃላይ ገጽታ እና በወቅቱ ዜጎችን ለመርዳት እየተደረገ ስላለዉ እንቅስቃሴ ባልደረባዪ ጀፈር አሊ፤ ተወያዩችን ይዞ ሐሳብ አሰባስቦአል።
ጀፈር አሊ
አዜብ ታደሰ

Audios and videos on the topic

Friday, November 29, 2013

The Great Ethiopian Run (Nationalism)



November 23, 2013by Tedla Asfaw
In less than 24 hours some 37,000 will participate on the 13th Great Ethiopian Run (GER) in Addis Ababa, Ethiopia. Out of which there are 500 elite runners from Ethiopia and another 500 from overseas. As always this platform will be used for


Great Ethiopian Run 2002
denouncing the ruling regime for its crimes
Tomorrow’s run which I rename it as The Great Ethiopian Rise (GER) is “historical” because it is on the weekend where the Ethiopian Diaspora staged in more than 35 cities all over the world protest rallies denouncing Saudi Arabia for killing, raping, beating and jailing Ethiopians close to the number that are now participating on the 13th GER.

The organizers of the GER rejected the call by the Blue Party of Ethiopia for all to put a black ribbon on their hands to remember those that are killed and are now suffering in Saudi at this moment. Unfortunately, the organizers rejected the call.
The good thing is the organizers have no control of the crowd “mouth”. They can remove from the race anyone with black ribbon in his or her pocket but they can not control the “brain” of the participants and the crowd who is watching the run.
The Ethiopian people protested in front of Saudi Embassy on Nov. 15 and were beaten and chased that is reported by world media the likes of Al Jazeera, Washington Posts and others. Ethiopian Satellite Television and Radio (ESAT) has followed the humanitarian crisis day by day by putting eye witness accounts from Riyadh.

The Ethiopian people are aware of what has been going on in Saudi Arabia and are very much proud of fellow Ethiopians for staging successful rallies ashamed Saudi and the ruling Woyane.
It is now time for Addis Ababa residents shaming Saudi and Woyane in the GER tomorrow. First we start with the Woyane security who beat the Saudi victims for the second time in their own soil. Woyane security has proven to the world that they are protecting Woyane and their foreign masters like that of Saudi regime to continue the modern slavery that profited both of them the slave trader and slave master. Shame on Woyane thugs.

Shimeles Kemal the spokesperson for “Arab League” attacked the Addis Ababa protesters by accusing them of as “Anti Arab”. Ethiopians have shown him and his masters that We Are Proud Ethiopians never to be enslaved by anyone including ARABS. Shame on Shimeles Kemal.

Tedros Adhanom the darling of the Woyane Supporters in the Diaspora should be ashamed of himself for using this humanitarian crisis to promote himself. His crocodile tear is an empty gesture shaming Hailemariam who said not a single word as a father of three daughters against the Rapist in Saudi Arabia. Shame on both of them.

It is a total shame for Woyane and their Saudi Masters who are now worried about their business in Ethiopia. The Arab media asked another Shameful Ethiopian so called Ambassador Mohammed Hassen what will be the future of Saudi business in Ethiopia which is close to 15 billion dollars. The shameful Ambassador promised it will be OK !!! Shame on Mohammed Hassen for his incompetency. He is accountable for the crimes committed against our people under his watch.

The bridge of Saudi Kingdom of Shame with Ethiopian Mafia is Al Amoudi. For him the rape, killing and beating of Ethiopians is not his “business” until his mafia business is OK. Saudi Business in no more OK in Ethiopia. That slavery bridge between us and Saudi is broken beyond repair. Never Again.
The GER is indeed will be turned into the “Great Ethiopian Rise “. Such humiliation has united Ethiopians more than ever in the last 22 years.This unity will bring the end of slavery in Ethiopia for good.

The successful rally in the Diaspora is the result of Ethiopians humiliation. Ethiopian Pride suffered a major bow. Each and every one of us are angry and should be angry by what our people endured in Saudi Arabia. Such humiliation will accelerate the Regime Change in Ethiopia, the Rise of Ethiopian Nationalism!

Chinese has a great lesson form their humiliation by West and Japan that brought the best out of them, Chinese Nationalism. Ethiopia which is quoted on Chairman Mao s book as example of fighting aggression will rise up soon fighting both home and foreign anti Ethiopia forces. Ethiopia’s Great Rise is Certain!
Source http://ecadforum.com/2013/11/23/the-great-ethiopian-run-nationalism/

Thursday, November 21, 2013

TPLF vs Ethiopia.

November 19, 2013
Federal Police attack Semayawi A
                              TPLF vs Ethiopia.
  
After 22 years of abuse, desperation, and poverty, this gutsy senior citizen has said enough is enough to TPLF. It looks like she wants to end what is left of here remaining years in dignity. And she has decided to pull the trigger and defend herself and everyone around her.
The issue now is a matter of survival. It is a choice between to be or not to be. It is TPLF vs Ethiopia. Who is going to win? The result depends on how we answer to the call of this heroic lady. She needs your help. Any takers? Source http://www.ethiofreedom.com/this-gutsy-lady-needs-your-help/

Friday, November 15, 2013

ኢህአዴግ ከሳዑዲ ጋር መቆሙን አረጋገጠ!

ethio saudi addis1
አዲስ አበባ ላይ በሳዑድ አረቢያ ኤምባሲ አጠገብ ሊካሄድ የነበረ የተቃዉሞ ሰልፍ በፖሊስ ተበተነ። አሶሺየትድ ፕረስ እንደዘገበዉ ፖሊስ በመቶዎች የሚቆጠሩን ሰልፈኞች ለመበታተን ኃይል ተጠቅሟል።መንግስት ፈቃድ እንዳልተሰጠዉ በማመልከት ቁጥራቸዉን ባይጠቅስም የታሰሩ መኖራቸዉን ገልጿል። ሰልፉን ያስተባበረዉ የተቃዉሞ ወገን ሰማያዊ ፓርቲ በበኩሉ ሁለት ሊቃነመናብርቱን ጨምሮ አንድ መቶ ሰዎች ገደማ መያዛቸዉን አመልክቷል። የመንግስት ቃል አቀባይ አቶ ሽመልስ ከማል ፀረ አረብ ስሜት ሊፈጥር የሞከረ ያሉት ተቃዉሞ ሰልፍ አዘጋጆች ከሚመለከተዉ አካል ፈቃድ ባለማግኘታቸዉ እንደሚከሰሱ ለአዣንስ ፍራንስ ፕረስ ገልጸዋል። በፖሊስ ከተደበደቡት አንዱ እንደሆነ የገለጸዉ አስፋዉ ሚካኤል፤ መንግስት የሳዉዲ አረቢያን ድርጊት ላይ የቀረበዉን ተቃዉሞ ለምን ማገድ እንደፈለገ እንዳልገባዉ ለዜና ወኪሉ ገልጿል።
ethio saudi addis2
ዘገባዉ አክሎም ፖሊስ አንዳንድ ጋዜጠኞች ያነሱትን ፎቶግራፍ መደምሰሱንም አመልክቷል። የመንግስት ቃል አቀባይን አስተያየት ማግኘት እንዳልተቻለም ተገልጿል። ለተለያየ ሥራ ሳዑድ አረቢያ የሚገኙ የዉጭ ዜጎች ሕጋዊ መኖሪያ ፈቃድ እንዲያወጡ የተሰጠዉ የጊዜ ገደብ ካለቀ ወዲህ እዚያ ያሉ ኢትዮጵያዉያን ጥቃት እየደረሰባቸዉ እንደሚገኝ እየገለፁ ነዉ።

የአዲስ አበባ ነዋሪዎችም፥ በኢትዮጵያዉያን ላይ የሚፈፀመዉን በደል በመቃወም ዛሬ አዲስ አበባ በሚገኘዉ የሳዑዲ አረቢያ ኤምባሲ አጠገብ አደባባይ ወጥተዉ ነበር። ይሁንና የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር የጠቀሰዉ ጋዜጠኛ እንዳለዉ ሳዑዲ አረቢያ ዉስጥ በኢትዮጵያዉያን ላይ የተፈፀመዉ አዲስ አበባም ተደገመ።
የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት በሐገሩ በሚኖሩ ኢትዮጵያዉን ላይ የሚያደርሠዉን በደል፥ በተለያዩ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን በአደባባይ ሠልፍ እያወገዙት ነዉ። ትናንት እዚህ ጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ፍራንክፈርት ዉስጥ ባደረጉት ሠልፍ የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት ኢትዮጵያዉያኑን፥ ማንገላታት፥ ማሠር፥ መደብደብ መግደሉን እንዲያቆም፥ የኢትዮጵያ መንግሥትም የዜጎቹን መብት እንዲያስከብር ጠይቀዉ ነበር።የአዲስ አበባ ነዋሪዎችም፥ በኢትዮጵያዉያን ላይ የሚፈፀመዉን በደል በመቃወም ዛሬ አዲስ አበባ በሚገኘዉ የሳዑዲ አረቢያ ኤምባሲ አጠገብ አደባባይ ወጥተዉ ነበር።

ይሁንና የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር የጠቀሰዉ ጋዜጠኛ እንዳለዉ ሳዑዲ አረቢያ ዉስጥ በኢትዮጵያዉያን ላይ የተፈፀመዉ አዲስ አበባም ተደገመ። ሠልፈኞቹ ተቃዉሟቸዉን ለማሰማት ገና ከመሠብሰባቸዉ ፖሊስ ደብድቦ አብዛኞቹን በተነ፥ የተቀሩትን አሠረ። ዮሐንስ አጭር ዘገባ ልኮልናል።
ዩናይትድ ስቴትስ ርዕሠ-ከተማ ዋሽግተን-ዲሲ እና አካባቢዋ የሚኖሩ በርካታ ኢትዮጵያዉያንም የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት በኢትዮጵያዉያን ላይ የሚወስደዉን እርምጃ በአደባባይ ሠልፍ አዉግዘዋል። የዋሽግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ እንደዘገበዉ ትናንት የተጀመረዉ የአደባባይ ሠልፍና ዉግዘት በተለያዩ የሰሜን አሜሪካ ከተሞችም ይቀጥላል።ethio saudi addis
የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት ኢትዮጵያዉያንን ጨምሮ በሕገ-ወጥ መንገድ የሚኖሩ የዉጪ ሐገር ዜጎችን ከሐገሩ ማባረሩን ዛሬም እንደቀጠለ ነዉ። የጂዳዉ ወኪላችን ነብዩ ሲራክ እንደነገረን በኢትዮጵያዉያንና በሳዑዲ አረቢያ ዜጎች መካካል ሰሞኑን ተከስቶ የነበረዉ ደም አፋሳሽ ግጭት ዛሬም ጋብ ብሏል።ከዚሕ ቀደም ኮንትራታቸዉ ተቋርጦ፥ ቀጣሪዎቻቸዉ ጠፍተዉ፥ ወይም ታመዉ ጂዳ ኢትዮጵያ ቆንስላ ዉስጥ ለወራት ተጠልለዉ የነበሩ ኢትዮጵያዉያንም ወደ ሐገራቸዉ ለመመለስ ማቆያ ጣቢያ ገብተዋል። ነብዩን ከአንድ ሠዓት በፊት በስልክ አነጋግሬዋለሁ። የመጀመሪያዉ ጥያቄዬ ምን አዲስ ነገር — የሚል ነበር። (ምንጭ፡ የጀርመን ድምጽ ራዲዮ – ለአሰራር በሚያመች መልኩ ርዕሱን ቀይረነዋል)
ከዚህ በታች የሚገኙትን አስፈንጣሪዎች በመጫን ዝርዝሩን ይመልከቱ
ተቃዉሞ-አዲስ አበባ
ተቃዉሞ-ዋሽንግተን ዲሲ
ተቃዉሞ-በኦስሎ ኖርዌይ
ቃለ መጠይቅ 

በሌላ በኩል ደግሞ የሰማያዊ ፓርቲ በፌስቡክ በለቀቀው መረጃ የሚከተለውን ብሏል፡፡
በሳውዲ አረቢያ በሚገኙ ዜጎቻችን ላይ የደረሰውን በድል እና ስቃይ ለመቃወም አዲስ አበባ በተጠራው ሠላማዊ ሠልፍ የኢትዮጵያ መንግስት ፖሊሶች አሰቃቂ ድብደባና እሰር መፈፀማቸው ቀደም ተብሎ መገለፁ የሚታወቅ ነው፡፡

ቀደም ብሎ ስማቸው የተዘረዘሩት እስረኞች በአሁኑ ሰዓት ሁለት ቦታ የተከፈሉ ሲሆን ከዚህ በታች ያሉት ፒያሳ ማዘጋጃ አካባቢ በሚገኘው ፖሊስ ጣቢያ የታሰሩ ሲሆን
1ኛ. ኢ/ር ይልቃል ጌትነት የፓርቲው ሊቀ/መ
2ኛ. አቶ ስለሺ ፈይሳ የፓርቲው ም/ት ሊቀ/መ
3ኛ. አቶ ብርሃኑ ተ/ያሬድ የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት አላፊ
4ኛ. አቶ ዮናታን ተስፋዬ የፓርቲው የወጣቶች ጉዳይ አላፊ
5ኛ. ወጣት አቤል ኤፍሬም አባል
6ኛ. ሰለሞን ወዳጄ አባል
7ኛ እመቤት ግርማ አባል
8ኛ. ዳዊት ፀጋዬ ደራሲና ጻሃፊ (በግል)
9ኛ. እየሩስ ተስፋ አባል
የተቀሩት እዛው መስቀል ፍላወር አካባቢየሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ ውስጥ ታስረው ይገኛሉ
1ኛ. አቶ ወረታው ዋሴ የፓርቲው የፋይናስ ጉዳይ አላፊ
2ኛ. አቶ ጌታነህ ባልቻ የፓርቲው የአደረጃጀት ጉዳይ አላፊ
3ኛ. አቶ አብታሙ ደመቀ የብሔራዊ ም/ቤት አባል
4ኛ. አቶ ዮናስ ከድር የብሔራዊ ም/ቤት አባል
5ኛ. ዮሴፍ ተሻገር የብሔራዊ ም/ቤት አባል
6ኛ. ፋሲካ ቦንገር አባል
7ኛ. መርከብ ሀይሌ አባል
8ኛ. አስራት አብርሃም ደራሲና ጻአፊ (በግል)
9ኛ. ንግስት ወንድይፍራው አባል
http://addis12.wordpress.com/2013/11/16/%E1%8A%A2%E1%88%85%E1%8A%A0%E1%8B%B4%E1%8C%8D-%E1%8A%A8%E1%88%B3%E1%8B%91%E1%8B%B2-%E1%8C%8B%E1%88%AD-%E1%88%98%E1%89%86%E1%88%99%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%88%A8%E1%8C%8B%E1%8C%88%E1%8C%A0/

Thursday, November 14, 2013

Saudi migrant crackdown closes shops, raises fears


In this Wednesday, Nov. 13, 2013 photo, Ethiopians gather as they wait to be repatriated in Manfouha, southern Riyadh, Saudi Arabia. In Saudi Arabia, garbage has piled up on streets around the mosque housing the tomb of the Prophet Muhammad. Groceries stores have shut their doors and almost half of the kingdom’s small construction firms have stopped working on projects. The economic chaos comes as part of Saudi Arabia’s crackdown on migrant workers, which began Nov. 4, targets the country’s more than 9 million foreign laborers. Decades of lax immigration enforcement allowed migrants to take low-wage manual, clerical and service jobs that the kingdom’s own citizens shunned for better paying, more comfortable work. (AP Photo)
.RIYADH, Saudi Arabia (AP) — Garbage is piling up on streets around the mosque housing the burial site of the Prophet Muhammad. Grocery stores have shut their doors and almost half of Saudi Arabia's small construction firms have stopped working on projects.
The mess is because foreign workers on which many businesses rely are fleeing, have gone into hiding or are under arrest amid a crackdown launched Nov. 4 targeting the kingdom's 9 million migrant laborers. Decades of lax immigration enforcement allowed migrants to take low-wage manual, clerical and service jobs that the kingdom's own citizens shunned for better paying, more comfortable work.
Now, authorities say booting out migrant workers will open more jobs for citizens, at a time when unemployment among Saudis is running at 12.1 percent as of the end of last year, according to the International Monetary Fund. But the nationalist fervor driving the crackdown risks making migrant workers vulnerable to vigilante attacks by Saudis fed up with the seemingly endless stream of foreigners in their country.
The majority of workers hail from India, Pakistan, Bangladesh, Indonesia and the Philippines, as well as Egypt and Yemen. Others, mostly from east Africa, have never acquired visas, often taking perilous boat journeys across the Gulf of Aden to Yemen from where they cross illegally into the kingdom with the help of smugglers.
Since the Saudi government began issuing warnings earlier this year, hundreds of thousands of foreign workers have been deported, though some were able to avoid arrest by getting proper visas in an amnesty program. That amnesty ended last week, and some 33,000 people have since been placed behind bars. Others have gone into hiding.
With fewer people to do the job, the state-backed Saudi Gazette reported that 20,000 schools are without janitors. Others are without school bus drivers. Garbage became so noticeable around the mosque housing the Prophet Muhammad's tomb that a top city official in Medina helped sweep the streets, the state-backed Arab News website reported.
About 40 percent of small construction firms in the kingdom also have stopped work because their foreign workers couldn't get proper visas in time, Khalaf al-Otaibi, president of the World Federation of Trade, Industry and Economics in the Middle East, told Arab News.

Saudis say dozens of businesses like bakeries, supermarkets, gas stations and cafes are now closed. They say prices have also soared for services from mechanics, plumbers and electricians.

Adam Coogle, a Middle East researcher for Human Rights Watch, told The Associated Press that if the kingdom wants to be serious about the problem, authorities should look at the labor laws and not at the workers. Saudi Arabia's sponsorship system, under which foreign laborers work in the kingdom, gives employers say over whether or not a foreigner can leave the country or change jobs, forcing many into illegal employment.

"The entire system by which Saudi Arabia regulates foreign labor is failing," he said.
The owner of a multi-million dollar construction company in the Saudi capital, Riyadh, said he had to halt all of his projects. He told the AP he was not the legal sponsor of most of his laborers but that they made more money working as freelance hires.
"These people have worked in this country and their blood is in the stones and buildings," he said, speaking anonymously for fear of government reprisal. "You cannot just, like that, force them out."
Despite feeling the loss of the everyday work the foreign laborers provided, Saudis largely have cheered on the police. Residents have taken matters into their own hands on several occasions, despite police calling on the public not to make citizen arrests.

Over the weekend, Saudi residents of Riyadh's poor Manfouha neighborhood fought with Ethiopians, detaining some, until police arrived more than two hours later. Video emerged of a crowd of Saudis knocking on the door of an Ethiopian man's house, then dragging him out and beating him in the street. A Saudi and a migrant were killed and dozens wounded in the clashes.

The violence began when east Africans protesting the crackdown barricaded themselves in the narrow streets of Manfouha, throwing stones, threatening people with knives and damaging cars. Days earlier, an Ethiopian man was killed by police chasing down migrants.

Violence broke out again days later in the same neighborhood, and a Sudanese man was killed in clashes Wednesday. In the Red Sea coastal city of Jiddah in the poor al-Azaziya neighborhood, clashes also broke out when police combed the area for migrants.
"This is not racism or a lack of respect for diversity, but you cannot imagine how much negative comes from these groups instead of positive. These people, every day, cause problems," said Jiddah resident Abdulaziz al-Qahtani, who posted online video from the Riyadh clashes that he said a friend took.

Since the weekend clashes, Saudi officials say 23,000 Ethiopians, including women and children, have turned themselves in to the police. Authorities say most had no documentation of ever entering the kingdom and are being held in temporary housing ahead of deportation.

Ethiopia's Foreign Ministry said in a statement that officials in Addis Ababa sought an explanation from Saudi Arabia's envoy over the "mistreatment" of Ethiopians in the kingdom. Workers from neighboring Yemen also face harassment. Yemeni Nobel Peace Prize Laureate Tawakkol Karman posted a picture last week on her Facebook page of what appeared to be a Saudi man in his car grabbing hold of a Yemeni man for a police officer.

Saudi columnist Abdul-Rahman al-Rashed cautioned Saudis to remember that without "a strong state and oil revenues" they too may have emigrated in search of work. "Those deprived of the chance of a proper life can understand the feeling of those wanting to seek a better life," he wrote in the Asharq al-Awsat newspaper.
___
Batrawy reported from Dubai, United Arab Emirates.
Source from http://news.yahoo.com/saudi-migrant-crackdown-closes-shops-raises-fears-071026485--finance.html?utm_source=dlvr.it&utm_medium=twitter

Wednesday, November 6, 2013

የአፍሪቃ/ኤርትራ ስደተኞች አበሳ

ሮም የታተመ የኢጣሊያ ጋዜጣ እንደዘገበዉ የሶሪያ ስደተኞችን እንረዳለን የሚሉ ሐይላት ከዘጠና አምስት ስደተኞች ላይ መቶ ሺሕ ዩሮ የሚያወጣ ወርቅ፥ሌላ ጌጣ ጌጥና ገንዘብ ዘርፈዋል።ዶን ሙሴ ዘርዓይ እንዳሉት ደግሞ አዉሮጳ የሚገቡ ስደተኞችን እንረዳለን የሚሉ፥ በተለይ የሚያስተረጉሙ ኤርትራዉን የስደተኞቹን ሚስጥር ለኤርትራ መንግሥት አሳልፈዉ ይሰጣሉ
Photo title Scrap Hundreds of Africans of different nationalities from Chad, Sudan, Niger, Mali, Eritrea, Somalia and walk to the infidels at 250 to 300 people a day 
Place and, Date : Kufra – Libya 9-3 -2012 
Copy Right/Photographer: Esam Mohamed ezzobair
zugeliefert von: Abderrahmane Ammar 
የአፍሪቃ ስደተኞች-ሊቢያ
አፍሪቃዊዉ ስደተኛ በረሐ ላይ በዉሐ ጥም ይሞታል፥ በረሐዉን ሲያቋርጥ በአጋቶች ይሰቃያል፥ ይገደላልም።ባሕር ላይ ደግሞ በዉሐ ይበላል።ሐይማኖተኛዉ ለሟች፥ ተሰቃዮች ይፀልያል። ፖለቲከኛዉ-በተለይ ከላምፔዱዛዉ መዳራሻ እልቂት በኋላ እልቂት፥ሞት፥ስቃዩ እንዳይደገም ወይም እንዲቀንስ በየስብሰባ-መድረኩ ቃል-ይገባል።የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች አስከሬን፥ ጉዳተኛ ይቆጥራሉ፥ ሁነኛ መፍትሔ እንዲገኝ ይጮሐሉ።በዚሁ መሐል ሌላዉ አፍሪቃዊዉ ወጣት የዘመድ፥ ወዳጅ፥ ብጤዎቹን እልቂት እየሰማ፥ የሞት ኬላዎቹን አቋርጦ ለማለፍ መሰደድ መሞቱን እንደቀጠለ ነዉ። በቅርቡ ዘመን አብዛኛዉ ኤርትራዊ ነዉ።እንደገና ለምን እና እስከ መቼ? እንበል፥ ላፍታ አብራችሁን ቆዩ።

የላፔዱዛ ደሴት መዳራሻ ባሕር በአስከሬን፥ በስደተኞች አስከሬን መሞላቱ እንደተሰማ፥የአብያተ ክርስቲያናት ደወል አቃጨለ፥የመሳጂዶች አዛን ተንቆረቆረ።ቄስ፥ ሼክ፥ ምዕመኑ ለሟቾች ሊፀልይ፥ ሊሰግድ ታደመ።

«ላምፔዱዛ መዳረሻ ላይ በደረሰዉ የጀልባ አደጋ ያለቁትን በርካታ ሰዎች (ሳስታዉስ) ታላቅ ቅሬታዬን አለመግለፅ አልችልም።በዕምሮዬ የሚመጣዉ ቃል ሐፍረት ነዉ።አሳፋሪ ነዉ።

«ሕወታቸዉን ላጡት ወንዶች፥ ሴቶች፥ ሕፃናት እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ፥ ለሁሉም ስደተኞች አብረን እንፀልይ።»

ታላቅ ጥፋት።ዜጎቻቸዉን ማኖር፥ ስደተኞቹን ማዳን፥ መቀበል፥ መርዳት ላልፈለጉ፥ ላልቻሉ፥ ሐይላት ደግሞ በርዕሠ-ሊቀነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ቋንቋ ታላቅ ሐፍረት።ወይም ጥልቅ ፀፀት።በተደጋጋሚ የተባለዉን ለመድገም ያሕል ባለፈዉ ጥቅምት ሰዎት (ዕለት ዘመኑ ሁሉ እንደ ጎርጎሮሳዉያኑ አቆጣጠር ነዉ) ባሕር ዉስጥ ሰምጠዉ ከሞቱት ሰወስት መቶ ሥልሳ ስደተኞች፥ አብዛኞቹ የኤርትራ ዜጎች ናቸዉ።
A coastguard vessel manoeuvres after unloading body bags containing African migrants, who drowned trying to reach Italian shores, in the harbour of Lampedusa October 3, 2013. At least 94 people died and scores were missing after a boat carrying migrants from Africa sank off the Sicilian island of Lampedusa on Thursday, officials and rescuers said. The coastguard said it appeared that there were between 400 and 500 migrants on the boat when it sank, and 150 had been saved so far. REUTERS/Enza Billeci (ITALY - Tags: SOCIETY IMMIGRATION DISASTER POLITICS)  
                ስደተኞች-በጉዞ

ትንሽቱ ሐገር ካላት ትንሽ ሕዝብ ባንድ ቀን፥ ባንድ ጀልባ አደጋ፥ አንድ ስፍራ መቶዎችን በጣሙን ወጣቶችን በባሕር ዉሐ ስትነጠቅ ለሐገሪቱ ትልቅ ኪሳራ ነዉ።ለሟቾች ወላጅ፥ ወዳጅ፥ ዘመድ፥ ወገኖች ደግሞ ሐዘኑ በርግጥ መሪር ነዉ።ሪሊዝ ኤርትራ የተሰኘዉ የሠብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት መሪ ወይዘሮ ሠላም ኪዳነ እንዳሉት ደግሞ ሐዘን የሚለዉ ቃል ዉስጣዊ ስሜትን መግለፅ አይችልም።

ሙዚቀኛዉም አንጎራጎረ።«ባሕሪ ላምፔዱዛ» እያለ።
የላምፔዱዛዉ ባሕር አደጋ በሟቾች ቁጥር ከፍተኛ ቢሆንም የመጀመሪያዉ አይደለም።የሚሰደዱ፥ ሲሰደዱ የሚሞቱት ሰዎችም የኤርትራ ዜጎች ብቻ አይደሉም።የሶማሊያ፥ የኢትዮጵያ፥ የሱዳን፥ የኮንጎ፥ የናጄሪያ፥ የኒጀር፥ የሌሎች የበርካታ የአፍሪቃ ሐገራት ዜጎች፥ አረብ ሐገራት ለመግባት ቀይ ባሕርን፥ የአደን ባሕረ ሠላጤን፥አዉሮጳ ለመድረስ የሜድትራኒያን ባሕርን ለማቋረጥ ሲሞክሩ ባሕር ዉስጥ ሰምጠዉ ይሞታሉ።

ደቡብ አፍሪቃ ለመግባት ኬንያ፥ ታንዛኒያ፥ ማላዊ፥ ሞዛምቢክ፥ ዚምባቡዌ ወዘተን ለሟቋረጥ ሲሞክሩ አንድም በየታጨቁበት የብረት ሰንዱቅ ዉስጥ ታፍነዉ፥ አለያም ሐይቅ ዉስጥ ሰምጠዉ ይሞታሉ። የሲና በረሐ፥ የሊቢያ ድንበር፥ የሱዳን-ግብፅ፣ የግብፅ-እስራኤል ድንበር የስደተኞች አስከሬን ይሰጣበታል።አካል እየተተለተለ ይቸበቸብበታል።

በየስፍራዉ የዱርና የባሕር አዉሬ የሚበላቸዉን። በየደረሰበት የሚደበደብ፥ የሚሰቃይ፥ የሚደፈር፥ የሚዘረፍ፥ ታስሮ የሚበደል ስደተኛን’ ቁጥር ለቆጣሪ አታካች ነዉ።በቅርብ ጊዜ ብዙ ጋ፥ ብዙዉ አይነት የስደተኞች ሞት፥ ስቃይ ሲወሳ ኤርትራ-ኤርትራዉያን ይነሳሉ።ኤርትራዊዉ የፖለቲካ አቀንቃኝና የመብት ተሟጋች አቶ አብዱረሕማን ሰዒድ «በተደጋጋሚዉ አደጋ ኤርትራዉያን ወጣት ስደተኞች መሞት መሰቃየታቸዉን በሰማሁ ቁጥር ሁለት ነገር ይሰማኛል አሉ።»

ርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ የላምፔዱዛዉን አይነት አደጋ እንዳይደገም በጋራ እንስራ ብለዉ ነበር።
«እንዲሕ አይነት አደጋዎች እንዳይደገሙ ሐይላችንን እናስተባብር።አደጋዉ እንዳይደገም፥ጥረታችንን እናስተባብር።»


መደገሙ ግን አልቀረም።ባለፈዉ ሳምንት የኒጀርን በረሐ-አቋርጠዉ ወደ አልጄሪያ ለመግባት የሞከሩ ዘጠና አፍሪቃዉያን ስደተኞች በዉሐ ጥም አልቀዋል።የኒጀርና የአካባቢዉ ሐገራት ስደተኞች በዉሐ ጥም ሲያልቁ ከሁለት ሺሕ አንድ ወዲሕ ያለፈዉ ሳምንቱ የመጀመሪያዉ ነዉ።የላምፔዱዛዉ የባሕር አደጋ አይነት አደጋ ግን ሲፈጥን የየዕለት ሲዘገይ የየሳምንት ሰቀቀን ከሆነ ዉሎ አድሯል።

ሐበሻ ኤጀንሲ የተባለዉ የአፍሪቃ ቀንድ የስደተኞች መርጃ ድርጅት መሪ ዶን (አባ) ሙሴ ዘርዓይ ባለፈዉ አርብ እንዳሉት ከሁለት ሺሕ አስር እስካሁን በተቆጠረዉ ሰወስት ዓመት ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ ሜድትራንያን ባሕር ብቻ ሰምጠዉ የሞቱት ኤርትራዉያን ሁለት ሺሕ አምስት መቶ ይደርሳል።

በጥቅምት ሰወስቱ አደጋ ሰበብ የሐይማኖት መሪዎች ፀሎት፥ ስግደት፥ ምሕላ ምልጃ፥ ከቫቲካን እስከ መካሕ ሲንቆረቆር፥ አደጋዉ ሊደገም አይገባም የሚሉት የአዉሮጳ ፖለቲከኞች ቃልም ከብራስልስ፥ ከሽትራስ ቡርግ፥ ከሉክስምቡርግ፥ ከሮም ይጎርፍ ነበር።በፀሎት፥ ምልጃ፥ በፖለቲከኞቹ ቃል፥ ውይይት መሐል በአደጋዉ ያለቁት ሰዎች አስከሬን ፍላጋዉ ማዉጣት፥ቆጠራዉም እንደቀጠለ ነበር።

የልጅ፥ ዉላጅ፥ ዘመድ ወዳጃቸዉን ሞት አስቀድመዉ የሰሙት ለሟቾች ሰባት ለማዉጣት ሲዘጋጁ ከሞልታ ሌላ ዜና ተሰማ።አዲስ አይደለም።በአብዛኛዉ የአፍሪቃ ስደተኞችን ያሳፈረች አንዲት ጀልባ ሞልታ አጠገብ ሠጥማ ካሳፈረቻቸዉ ስደተኞች መካካል ሰላሳ ስምንቱ ሞቱ።ጥቅምት አስራ-አንድ ነበር።አሁንም የኤርትራዉን ስም አለ።ለኤርትራዉያን ሌላ መርዶ።

ያኔ ነዉ፥ የአዉሮጳ ሕብረት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ጀርመናዊዉ ፖለቲከኛ ማርቲን ሹልትስ ሰዎችን የሚያሰድደዉን መሠረታዊ ምክንያት ማዉቅ አለብን ያሉት።

«ከዚሁ ጋር ለስደተኝነት የሚዳርገዉን መሠረታዊ ፖለቲካዊ ምክንያት መመርመር አለብን።ስደተኞች ወደ አዉሮጳ በሕጋዊ መንገድ የሚገቡበትን ሥልት መቀየስም ይገባናል።አለበለዚያ ይሕን ችግር መቆጣጠር አንችልም።»

ሰዎች ለመሰደዳቸዉ ምክንያታቸዉ ብዙ ነዉ።ጦርነት፥ ጭቆና፥ ረሐብ፥ ምጣኔ ሐብታዊ ችግር፥ ማሕበረ-ሐይማኖታዊ ነፃነት ወዘተ-ብሎ መደርደር አይገድም።የተለመደ-እና ቀላልም ነዉ።ከችግሮቹ ሁሉ ሽልትስ እንዳሉት መሠረታዊ የሚባለዉን አንጥሮ ማዉጣት ለብዙዎች በርግጥ ከባድ ነዉ።ኤርትራዉ የፖለቲካ አቀንቃኝ እና የመብት ተሟጋች አቶ አብዱረሐማን ሠኢድ እንደሚሉት በተለይ ለኤርትራ ወጣቶች መሠደድ መሠረታዊ የሚባለዉ ችግር በሥልጣን ላይ ያለዉ መንግሥት ጨቋኝ መርሕ ነዉ።

ወይዘሮ ሠላምም በዚሕ ይስማማሉ።

የኤርትራ መንግሥት ባለሥልጣናትን ለማነጋገር አስመራ እና ሮም (ኤርትራ ኤምባሲ) በተከታታይ ሥልክ ደዉለን ነበር።ገሚሶቹ ሥልካቸዉን አያነሱም።ያነሱት ሌሎቹን ጠይቁ አሉን።ሌሎች የተባሉትን ስንጠይቅ መልሰን እንደዉልላችኋለን አሉን።ይሕን ዝግጅት እስካጠናቀርኩበት ጊዜ የደወለ የለም።

እና እስካሁን የአፍሪቃ ሕብረት ላምፔዱዛም፥ ሞልታ አጠገብም ባሕር ዉስጥ ሰጥመዉ ያለቁትን፥ ኒጀር በረሐም በዉሐ-ጥም የሞቱትን ጠቅለል አድርጎ ትናንት በሐዘን ዘክሯል።ርዕሠ-ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ የላምፔዱዛዉ አይነት ጥፋት እንዳይደገም ባሉት ሐሳብ ላይ የመከረ ስብሰባ በሳምንቱ ማብቂያ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን አስተናግዳለች።
Eritreas-Flüchtlinge in Nord-Äthiopien, 2013; Copyright: DW/Getachew Tedla Hailegeorgis  
              የኤርትራ ስደተኞች-ኢትዮጵያ

በዚሑ ሳምንት ማብቂያ፥ እዚያዉ ሮም የታተመ የኢጣሊያ ጋዜጣ እንደዘገበዉ የሶሪያ ስደተኞችን እንረዳለን የሚሉ ሐይላት ከባሕር አደጋ ካዳኗቸዉ ዘጠና አምስት ስደተኞች ላይ መቶ ሺሕ ዩሮ የሚያወጣ ወርቅ፥ሌላ ጌጣ ጌጥና ገንዘብ ዘርፈዋል።ዶን ሙሴ ዘርዓይ እንዳሉት ደግሞ ሞት፥ ዘረፋ፥ ዱላ፥ ስቃይን አልፈዉ አዉሮጳ የሚገቡ ስደተኞችን እንረዳለን የሚሉ፥ በተለይ የሚያስተረጉሙ ኤርትራዉን ስደተኞቹን ይሰልላሉ፥ ሚስጥራቸዉን ለኤርትራ መንግሥት አሳልፈዉ ይሰጣሉ።

ከሞት ዱላ፥ መደፈር ካመለጡ በሕዋላም መከራዉ ብዙ፥ ተደጋጋሚም ነዉ።መፍትሔዉም እንደ ችግሩ ምክንያት ሁሉ ዉስብስብ፥ እንደየተመልካቹም የተለያየ ነዉ።የወይዘሮ ሠላምን እናስቀድም።

የአቶ አብዱረሕማን እናስከትል።
በዚሑ እናብቃ።ሥለዝግጅታችን ያላችሁን አስተያየት በተለመደዉ አድራሽን ላኩልን።ማሕደረ-ዜና ቢቃኘዉ ጥሩ ነዉ ብላችሁ የምታስቡትን ወቅታዊ ሐገራዊ፥ አካባቢያዊ፥ ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮችን ብትጠቁሙን ለማስተናገድ እንሞክራለን።ነጋሽ መሐመድ ነኝ ቸር ያሰማን።
ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሠ

Audios and videos on the topic

Saturday, October 19, 2013

Is the Horn of Africa facing another collapsing state?

Eritrea's refugee crisis threatens to undermine the stability of the secretive country.

Last Modified: 15 Oct 2013 09:15
Goitom Gebreluel

Goitom Gebreluel is an advisor at the International Law and Policy Institute. He has previously worked for the Norwegian government (Norad) and taught foreign policy studies at Mekelle University, Ethiopia.
Kjetil Tronvoll

Kjetil Tronvoll is a professor of peace and conflict studies at Bjorknes College, and Senior Partner at the International Law and Policy Institute. He has written Brothers at War: Making Sense of the Ethiopian-Eritrean War and The Lasting Struggle for Freedom in Eritrea.
Email Article
Print Article
Share article
Send Feedback
Isaias Afewerki has been president of Eritrea since its independence in 1993 [Reuters]
Just as the Horn of Africa is witnessing the slow restoration of one collapsed state - after more than two decades of anarchic conditions in Somalia - it may be facing the collapse of another.
The small country of Eritrea, only 20 years after gaining independence from Ethiopia, has emerged as one of the largest sources of refugees in Africa - as well as one of the most militarised societies in the world. It is increasingly displaying signs of withering state structures and an unsustainable humanitarian situation.

Although Eritrea is sometimes referred to as the North Korea of Africa, a more appropriate point of comparison may be Somalia and its descent into civil war. The already fragile security conditions in Eritrea's neighbouring states means that its collapse could have major implications for regional stability.

The Eritrean state has, since a 1998 border war with Ethiopia, been caught in a negative spiral of autocracy and deteriorating conditions. President Isaias Afewerki - the only leader this young nation has known - used the threat posed by Ethiopia as a pretext to eliminate all domestic opposition and indefinitely defer implementing the constitution and holding elections. Meanwhile, Eritrean society has been almost totally militarised. An indefinite, compulsory and universal military conscription policy applies to most of Eritrea's adult population. Its army is now one of the largest on the continent, and has the highest number of military personnel per capita in the world next to North Korea. In 2011, Afewerki took the additional step of arming a large section of the civilian population believed to be loyal to his party, the People's Front for Democracy and Justice.

Although huge amounts of resources have been devoted to Eritrea's military, the institution appears to be split by personal and group rivalries, both within the leadership and between the rank-and-file and the leadership. Political power is very much personalised in contemporary Eritrea, and remains largely in the hands of the president and a handful of military generals, who are rivalling and contesting each other over power, influence and control over financial resources. Please read more from the link http://www.aljazeera.com/indepth/opinion/2013/10/horn-africa-facing-another-collapsing-state-201310611177564655.html



Monday, October 7, 2013

Her er regjeringsplattformen

Høyre og Frp er enige om hvilket grunnlag de skal gå i regjering på.

Rundt kvart over syv i kveld kom møtedelegatene som skulle vende tommel opp eller ned for regjeringsplattform.

Etter det NRK kjenner til er det nå enighet om plattformen, og den printes nå ut til pressekonferansen som starter klokken 20.00.

Etter tolv dager med sonderinger og seks dager med forhandlinger har svært lite lekket ut til pressen om hva som har foregått rundt forhandlingsbordet. Leser og ser mer fra http://www.nrk.no/valg2013/her-er-regjeringsplattformen-1.11284567

Friday, September 6, 2013

አቶ አሊ ሁሴን የኢፖእአኮ (SOCEPP) ፕሬዚዴንት በኦስሎ፡

የኢትዮጵያ ፖለቲካ እሥረኞች አንድነት ኮሚቴ ፕሬዚዴንት አቶ አሊ ሁሴን ቅዳሜ ኦገስት 31, 2013 ነበር
ከለንደን በመለስ ወደ ኦስሎ ጎራ ያሉት። በዚህ ተጋባዥ ሙስሊምና ክርስትያን ኢትዮጵያን በተገኙበት ስብሰባ
አቶ አሊ ሁሴን በሰብዓዊ መብት ዙሪያ በተለይ በወቅቱ በወያኔ እየተደርገ ባለው የሰብዓዊ መብት ረገጣ በተለይ
በሙስሊም ወንድሞች፣ እህቶችና አረጋውያን ላይ እየተፈጸመ ያለውን የእምነት መብት ጥሰት እንዲያም ሲል
ወከባ፣ ጭፍጨፋና ግድያ በማውገዝ ችግሮችንና መፍትሔዎችን የጠቆመ ሰፋ ያለ ማብራሪያና ትንተና በመስጥት
በታዳሚው ዘንድ ድብልቅልቅ ያለ ስሜትን የፈጠረ ሳቅና ለቅሶን ያፈራረቀ፣ የእሥርቤት ትውስታዎችን ብሎም
የጨካኝ አረመኔዎችን ተግባር ምን ይመስል እንደነበር ያሳየ ታርካዊ ምሥክረንትን የሰጡበት መድረክ ነበር

ከዚህ ቀደም የኢሕአፓ አመራሮች ደብዛቸው በመጥፋቱ ምክንያት የዛሬ 18 ዓመት የተመሰረተው
የኢትዮጵያ ፖለቲካ እሥረኞች አንድነት ኮሚቴ እስካለንበት ጊዜና ሰዓት በስብዓዊ መብት ጥሰት ዙሪያ የማይናቅ
አስተዋጽኦ ማበርከቱን ገልጸው በሴቶች እህቶች ከብር ላይ ያተኮረ ግጥም ለቤቱ አቅርበዋል። ከዚያም በመቀጠል
ኢትዮጵያ ውስጥ በእርግጥ አክራሪ አሸባሪ አለ ውይ? የሚል ጥያቄ ለታዳሚው ወርውረው ሴቶቻችን አይማሩ፣
ክርስቲያኑን ጨፍጭፉ፤ ሙስሊሙ ሕብረተሰብ በሻሪያ ሕግ የተዳደር ብለዋል??? አላሉም። ታዲያ እስቲ አንድ
ምልክት ስጡኝ፡ ሲሉ ቤቱ በዝምታ ድባብ ከመዋጥ በቀር የሰጠው መልስ አልነበረም።
http://www.eprpyl.com/resources/Ali%20hussien%20in%20oslo.pdf

Sunday, August 25, 2013

Kignet Taxi shofieru prime minister


EPRP - Norway Section Summer 2013 Social Gett Together

Some marched for freedom; others gathered for condominium

By Sadik Ahmed August 21, 2013 Ethiopians and Ethiopian Americans held a joint rally in front of US State Department on Tuesday. Amid the government’s massive propaganda to divide the nation, the participants were adamant to uphold their mutual values not as people who share a land but as a people who have shared blood.
The demonstrators have uncovered what they call a plot to occupy the diaspora airwaves through corruption and cadres. However, they have stated clearly: those who collaborate with this dictatorial regime will be isolated and held accountable before each and every community. Sheik Khalid Omer is an Imam for an Ethiopian Muslims' prominent organization called First Hijrah. On his motivational speech during the demonstration, he said: "We chose peaceful struggle not because of our fear for the Ethiopian government but due to its effectiveness on this generation. We will protest peacefully till the dictatorial regime responds to our demands." "The Ethiopian regime has lost everything; all attempts to divide the nation have failed miserably; the regime has one remaining item, and that is ETV. They want to dispatch the same ETV propaganda through their puppets in DC airwaves by wasting tax payers money. The dollar is good for those who work on it, but dollar is very bad for those who happen to be enslaved by it. Some of the DC radios possibly sold their integrity for fear mongering but the wisdom of Ethiopians will render useless their evil plot through love and unity," said Yohannes Takele, a distinguished activist in Washington DC metropolitan area. Officials and state department representatives from African desk have received a letter from the demonstrators. The enthusiastic slogans in English and Amharic were unwavering. Poems were read out and vows of commitment and unity declared till noon. “All prisoners of conscience in Ethiopia could have different cases but they have one destiny; surely their destiny is ours; their pain inside notorious Ethiopian prisons is ours; we don’t have boundary due to our religion or ethnic background; we will struggle for freedom and justice for our beloved motherland until the malicious minority authoritarian regime surrenders power to the people or is deposed,” the demonstrators declared in unified consensus at the end of the rally. Amid this demonstration in front of the State Department, some people gathered inside Ethiopian embassy, not to demonstrate but to register their names for condominiums in Ethiopia, our sources have confirmed. Our sources also complained that the Ethiopian government is using condominiums as a weapon to silence diaspora. It is an exercise in futility as people of conscience definitely prefer freedom to life of servitude.

Wednesday, August 21, 2013

ወ/ት ሐዲያ ሙሀመድ ከሳምንታት የእስር ቤት ስቃይ በሁዋላ ተፈታች

ነሃሴ ፲፬(አስራ አራት)ቀን ፳፻፭ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የአንድነት ፓርቲ የወላይታ ዞን ከፍተኛ አመራር የሆነቸው ወ/ት አዲያ አህመድ ከሀምሌ 22 ቀን 2005 ዓም ጀምሮ ከፍተኛ የሆነ ስቃይ እስር ቤት ውስጥ ከደረሰባት በሁዋላ በዛሬው እለት በዋስ ተፈታለች። ወ/ት ሐዲያ እንዳለችው መርማሪ ፖሊሶቹ በቁጥጥር ስር ያዋሉዋት አንድነት ፓርቲ ሀምሌ 28 በሶዶ ከተማ ሊያደርገው የነበረውን ህዝባዊ ስብሰባ በተመለከተ የቅስቀሳ ወረቀቶችን መበተኑዋን ተከትሎ ነው። ፖሊሶቹ በሀድያ ጉዳይ አንድነትን ከድምጻችን ይሰማ የሙስሊሞች እንቅስቃሴ ጋር በማያያዝ ለመወንጀል ቢፈልጉም፣ ሀድያ ባሳየችው ያቋም ጽናት ሳይሳካለቸው ቀርቷል። መርማሪ ፖሊሶች ” ገልብጠን እንገርፍሻለን፣ አንገትንሽን ጠምዝዘን ገደል እንወረውረዋለን፣ ቀደም ሲል የታሰሩ እስረኞች እንዳወቁበት እወቂ” የሚሉና ሌሎችንም የማስፈራሪያ ቃላት በመጠቀም እነሱ አዘጋጅተው ባመጡት ወረቀት ላይ እንድትፈርም ለማድረግ ቢሞክሩም፣ ሀድያ ለማስፈራሪያው ልትንበረከክ አለመቻሉን ተናግራለች ( )በታሰረችበት እስር ቤት መጸዳጃ ቤቱ ሞልቶ በምኝታቸው ላይ ይፈስ እንደነበር የምትለው ሐድያ፣ የወላይታ እስር ቤት የምድር ሲኦል ነው በማለት በእስር ቤቱ ውስጥ ያየችውን በዝርዝር ለኢሳት ተናግራለች። ከወ/ት ሀድያ ሙሀመድ ጋር ያደረግነውን ሙሉ ቃለምልልስ ሰሞኑን እናቀርባለን ። በዚህ አጋጣሚ ወ/ት ሀድያ ወደ ፍርድ ቤት ስትሄድ በመቆያነት ታስራበት የነበረውን ጊዜያዊ እስር ቤት ከፊል ገጽታ በፎቶ በማንሳት ላካፈለን የአንድነት ፓርቲ የደቡብ ተወካይ አቶ ዳንኤል ሽበሺ ከፍተኛ ምስጋናችንን ለመግለጽ እንወዳለን።

Thursday, August 8, 2013

Amnesty International: Ethiopian repression of Muslim protests must stop

August 8, 2013 Amnesty International on Ethiopian Muslims
Young Ethiopian Muslim girl, attacked by Ethiopian government forces during Eid al-Fitr celebrations in Addis Ababa. August 08, 2013 The Ethiopian government must end its use of repressive tactics against demonstrators, following initial reports of widespread arrests of Muslim protestors during this morning’s Eid al-Fitr celebrations, said Amnesty International today. “We are extremely concerned at reports coming out of Ethiopia this morning of further widespread arrests of Muslim protesters. The Ethiopian government’s ongoing repressive crackdown on freedom of speech and the right to peacefully protest has to end now,” said Claire Beston, Amnesty International’s Ethiopia researcher. Last week, another incident related to the protests reportedly ended in the deaths of an unconfirmed number of people in the town of Kofele in Oromia region. During the 18 month-long protest movement against alleged government interference in Islamic affairs, the vast majority of demonstrations have been peaceful. However, there have been at least four incidents involving serious allegations of the excessive use of force by security forces against demonstrators in the long-running movement. While a few isolated incidents of violence involving protestors have occurred, these have taken place during episodes where excessive police force is alleged. “These reports of further deaths in the context of the Muslim protest movement are deeply worrying. There must be an immediate, independent and impartial investigation into the events in Kofele, as well as into the four incidents last year which resulted in the deaths and injuries of protestors,” said Claire Beston.Please to read more open the link http://ecadforum.com/2013/08/08/amnesty-international-ethiopian-repression-of-muslim-protests/

Tuesday, August 6, 2013

Ethiopia sees Muslim anti-government protests

Editor's Note - The government has accused Moslem protesters in Kofele, Oromia region, of killing three policemen on Saturday. Three policemen may have been killed, but it is almost always true the policemen are killed by the government itself for two purposes: a) The number of civilians massacred by government forces is high and there should be a cover-up story to offset the crime, and b) and that cover-up story should be to project the unarmed civilian protesters as "armed and dangerous." This has been the modus operandi of the regime since it fired its way to power in 1991.

Dr. Wondimu says Semhal Meles deposits $5 billion

July 26, 2013 De Birhan የመለስ ዜናዊ የመጀመሪያ ልጅ ሰመሃል መለስ ኒው ዮርክ ውስጥ በሚገኝ አንድ ባንክ ውስጥ 5 ቢሊዮን ዶላር በ2011 ኣስገብታለች። ይህን ያሉት እንግሊዝ አገር እሚገኙት ምሁር እና የመንግስት ተቃዋሚ የሆኑት ዶክተር ወንድሙ መኮንን ናቸው። ዶክተር ወንድሙ የቼኩን ኮፒ አያይዘው ለእንግሊዝ ፓርላማ ሃውስ ኦፍ ኮመንስ አቅርበዋል። ሙሉውን እዚህ ያገኛሉ Semehal Meles Zenawi, the daughter of the late Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi Semehal Meles Zenawi, the daughter of the late Ethiopian Prime Minister Meles Zenawi, “has deposited $5 billion in one of the banks in New York”, said Dr. Wondimu Mekonnen, an academic and opposition figure, during a recent presentation at the House of Commons in the U.K. Please reed more from the link

Sunday, August 4, 2013

ETHIOPIAN REGIME KILLS 25 PEACEFUL PROTESTERS AND ARREST 1,500 CIVILIANS By 4589 | Posted 11 hours ago 1K Share August 3, 2013 - Ethiopian government forces open fire on unarmed demonstrators throughout the country, killing 25 and injuring dozens more, according to Ethiopian activists who took part in the demonstrations. One witness says at least one child was among the the dead. He also stated government security forces arrested over 1,500 protesters on Friday. For over a year, Ethiopian Muslims have been holding peaceful protests and mosque sit-ins over the regime's human rights abuses against their community and interference in their religion. For more inf see linken http://ireport.cnn.com/docs/DOC-1015286

Sunday, July 28, 2013

ኢትዮጵያ የኢትዮጵያዉያን ሙስሊሞች የተቃዉሞ ሠልፍ

የተቃዉሞ ሠልፉና የሥብሰባዉ አስተባባሪዎች እንደገለፁት ዩናይትድ ስቴትስ፥ ካናዳ፥ አዉስትሬሊያ በተለያዩ የአዉሮጳና የመካካለኛዉ ምሥራቅ ከተሞች አደባባይ የወጣዉ ኢትዮጵያዊ ሙስሊም የኢትዮጵያ መንግሥት ሐማኖታዊ ነፃነትን እና ሠብአዊ መብትን እንዲያከብር፥ ጠይቋል በመላዉ ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን ሙስሊሞች ዛሬ በተለያዩ ከተሞች ባደረጉት የአደባባይ ሠልፍና ስብሰባ በሐይማኖታዊ ጉዳያችን ጣልቃ ገባ ያሉትን የኢትዮጵያ መንግሥትን አወገዙ። የተቃዉሞ ሠልፉና የሥብሰባዉ አስተባባሪዎች እንደገለፁት ዩናይትድ ስቴትስ፥ ካናዳ፥ አዉስትሬሊያ በተለያዩ የአዉሮጳና የመካካለኛዉ ምሥራቅ ከተሞች አደባባይ የወጣዉ ኢትዮጵያዊ ሙስሊም የኢትዮጵያ መንግሥት ሐማኖታዊ ነፃነትን እና ሠብአዊ መብትን እንዲያከብር፥ ጠይቋል።የሙስሊም መሪዎችን ማሰሩን እና የእምነት ተቋማትና ትምሕርት ቤቶችን ወርሷል በማለትም አዉግዘዋል። የየሐገራቱ መንግሥታትም በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ተፅዕኖ እንዲያደርጉ ጠይቀዋል።እዚያዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ በየሳምንቱ አርብ በየመስጊዱ የሚደረገዉ ተቃዉሞ ዛሬም እንደቀጠለ ነዉ።ዩናይትድ ስቴትሱን የተቃዉሞ ሠልፍ በተመለከተ የዋሽግተን ዲሲ ወኪላችን አበበ ፈለቀን በስልክ አነጋግሬዋለሁ። ነጋሽ መሐመድ አበበ ፈለቀ አርያም ተክሌ Audios and videos on the topic የኢትዮጵያዉያን ሙስሊሞች የተቃዉሞ ሠልፍ ቀን 26.07.2013 ያጋሩ ይላኩ ፌስቡክ ትዊተር ጉግል ተጨማሪ አስተያየትዎ: ይጻፉልን! ያትሙ ገፁን ያትሙ Permalink http://dw.de/p/19Eta

Wednesday, July 3, 2013

President Morsi overthrown in Egypt

Head of constitutional court named interim leader by military chief.

Last Modified: 03 Jul 2013 19:31
Listen to this page using ReadSpeaker
Email Article
Print Article
Share article
Send Feedback
General Abdel Fattah al-Sisi declared the removal of elected Islamist President Mohamed Morsi [Al Jazeera]
 
The Egyptian army has overthrown President Mohamed Morsi, announcing a roadmap for the country’s political future that will be implemented by a national reconciliation committee.

The head of Egypt's armed forces issued a declaration on Wednesday evening suspending the constitution and appointing the head of the constitutional court as interim head of state.
In a televised broadcast, flanked by military leaders, religious authorities and political figures, General Abdel

Fattah al-Sisi effectively declared the removal of  Morsi.
Sisi called for presidential and parliamentary elections, a panel to review the constitution and a national reconciliation committee that would include youth movements. He said the roadmap had been agreed by a range of political groups.
Source:
Al Jazeera and agencies
Email Article
















Sunday, June 30, 2013

የፕሬዚደንት ኦባማ የደቡብ አፍሪቃ ጉብኝት

አፍሪቃ

የፕሬዚደንት ኦባማ የደቡብ አፍሪቃ ጉብኝት

በሴኔጋል የሁለት ቀናት ይፋ ጉብኝት ያጠናቀቁት የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ትናንት ምሽት ደቡብ አፍሪቃ ገብተዋል። ይሁንና፣ የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት ኔልሰን ማንዴላ በጠና የታመሙበት ሁኔታ በፕሬዚደንት ኦባማ ጉብኝት ላይ ጥላ አጥሎበታል።
ምንም እንኳን የደቡብ አፍሪቃ ፖለቲከኞች የሀገራቸው እና የዩኤስ አሜሪካ የጋራ ግንኙነትን ለማጉላት ቢሞክሩም፣ ደቡብ አፍሪቃውያን በወቅቱ የሚያሳስባቸው የብሔራዊው ውድ እና ጀግና ኔልሰን ማንዴላ ጤንነት ብቻ ነው።
« የማንዴላ ምግባር ፣ ቆራጥ ሰዎች፣ በጎ ፈቃድ ያላቸው እና ለትልቅ ዓላማ የተነሱ ሰዎች ባንድነት በሚንቀሳቀሱበት ጊዜ ፣ በዓለም ምን ሊሰራ እንደሚችል በግልጽ አሳይቶኛል። በእርግጥ በዚህ ቅፅበት ሀሳባችና እና ፀሎታችን ከደቡብ አፍሪቃ ሕዝብ እና በተለይም ከማንዴላ ቤተሰቦች ጋ ነው። »
ፕሬዚደንት ኦባማ በሴኔጋል ጉብኝታቸው ወቅት የቀድሞውን የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት ኔልሰን ማንዴላን « የዓለም ጀግና» በሚል ሲያሞግሱዋቸው፣ ባልተቤታቸው ምሸል ኦባማ ደግሞ በመዲናይቱ ዳካር አንድ ትምህርት ቤት በጎበኙበት ጊዜ ተማሪዎቹ ራሳቸው አንድ ቀን አኩሪ ታሪክ ተተው ማለፍ እንዲችሉ የማንዴላን ምግባር ሁሌ እንዲያስታውሱ ጥሪ አሰምተዋል።
ያም ሆነ ይህ ግን የፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በአፍሪቃ ጠንካራ የኤኮኖሚ ኃያል መንግሥት ደቡብ አፍሪቃ የሚያካሂዱት ብዙ የተጠበቀው ጉብኝታቸው ያን ያህል የሕዝቡን ትኩረት ሳያገኝ ሊያልፍ የሚችልበት ስጋት ተደቅኖበታል። በተለያ ግዙፉ የፀጥታ ጥበቃ ጉዳይ ደቡብ አፍሪቃውያንን ብዙ እያነጋገረ ነው። በተለይ የዩኤስ አሜሪካ ጦር ብላክ ሆክ ሄሊኮፕተር በጆሀንስበረገ ከተማ ዝቅ ብሎ ሲበር ከታየ በኋላ አንድ ደቡብ አፍሪቃዊ አሜሪካውያን ሀገሪቱን ሊቆጣጠሩ ነው እንዴ ሲል በትዊተር አጠያይቋል። « ዘ ስታር» የተሰኘው የሀገሪቱ ጋዜጣ ደግሞ ከኦባማ ይበልጥ ጆርጅ ዳብልዩ ቡሽ በአፍሪቃ የሚታይ ነገር ሰርተዋል ሲል ጽፏል።
ይሁን እንጂ፣ የኦባማ ጉብኝት ግዙፍ የስራ አጥነት ችግር ለተደቀነባት ዴሞክራሲያዊቱ ደቡብ አፍሪቃ ከፍተኛ ትርጓሜ መያዙን የሀገሪቱ ፕሬዚደንት ጀኮብ ዙማ ብቻ ሳይሆኑ ሚንስትሮቻቸው ሳይቀሩ ተናግረዋል። ከዋነኞቹ የደቡብ አፍሪቃ የንግድ ሸሪኮች መካከል ዩኤስ አሜሪካ አንዷ ስትሆን፣ በደቡብ አፍሪቃ የሚገኙት 600 አዩኤስ አሜሪካ ተቋማት በሀ,ገሪቱ 120,000 የስራ ቦታ ፈጥረዋል። ዩኤስ በ 2010 ዓም በደቡብ አፍሪቃ ያንቀሳቀሰችው ቀጥተኛ ወረት 6,5 ቢልዮን ዶላር ነበር።

የቀድሞው የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን ለአፍሪቃ ባስተዋወቁት አጎዋ በተባለው ልዩ የንግድ ስምምነት መሠረት ደቡብ አፍሪቃ ወደ ዩኤስ አሜሪካ በንግድ ከምትልከው ዕቃና ምርት፣ በተለይ ጨርቃ ጨርቅ መካከል፣ 90% በቅናሽ ወይም ካለቀረጥ ይገባል። ደቡብ አፍሪቃ እና ዩኤስ አሜሪካ ለደቡብ አፍሪቃ ተጨማሪ የተመቻቸ የንግድ ሁኔታ የሚፈጥረውን በእንግሊዝኛ ምሕፃሩ ቲፋ በመባል የሚታወቀውን የንግድ እና የኢንቬስትመንት ማዕቀፍ ስምምነት በ 2012 ዓም ተፈራርመዋል። ሚለር ማቶላ በውጭ ንግድ ላይ የተሰማራ « ብራንድ ሳውዝ አፍሪካ» የተባለው ተቋም ዋና ስራ አስኪያጅ ናቸው።
« የኦባማ የደቡብ አፍሪቃ ጉብኝት የሀገራችንን የኤኮኖሚ የወደፊት ዕድል እንዲያሻሽል ንእና ተጨማሪ ካፒታል ወደ ደቡብ አፍሪቃ እንዲመጣም እንፈልጋለን። በአሁኑ ጊዜ ዩኤስ አሜሪካ ዕቃ በንግድ ወደ ውጭ የምንልክባት ሁለተኛዋ ትልቋ ገበያችን ስትሆን፣ ወደ ሀገር በንግድ የምናስገባውን ዕቃ የምገዛባት በሦስተኛ ደረጃ የምትገኝ ሀገር ናት። ይህን ማሳደግ እንችላለን ብለን እናምናለን። እና ንግድን በተመለከተ ጉብኝቱ ለኛ ለደቡብ አፍሪቃውያን ብዙ ጥቅም ያስገኛል ብለን ተስፋ አድርገናል። »
ግን ሁሉ ደቡብ አፍሪቃውያን አይደሉም አሜሪካዊውን እንግዳ እጃቸውን ዘርግተው የሚቀበሉት። የሙሥሊም ጠበቆች ህብረት፣ በምሕፃሩ ለምሳሌ በሣምንቱ አጋማሽ በኦባማ ላይ በስብዕና አንፃር ወነጀል ፈፅመዋል በሚል የእስር ማዘዣ ለማውጣት ሞክሮ ነበር። ሙከራው ውድቅ ሆኖዋል። ህብረቱ ኤም ኤል ኤ ኦባማን በፓኪስታን እና በሶርያ ለ3000 ሰዎች ሞት ወይም መቁሰል ተጠያቂ አድርጓል። ይሁን እንጂ፣ ኤም ኤል ኤ በማህበራዊው የመገናኛ ዘርፍ ብዙ ወቀሳ ተፈራርቆበታል። የጆሀንስበርግ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና መምህራን ለፕሬዚደንት ኦባማ የክብር ዶክትሬት ማዕረግ ለመስጠት በተያዘው ዕቅድ ላይ በወቅቱ ጠንካራ ክርክር ይዘዋል። አክራሪ ተማሪዎች ዕቅዱን በጥብቅ ተቃውመውታል።
የመገናኛ ብዙኃን ስለኦባማ ጉብኝት መነጋገር በያዙበት በዚሁ ጊዜ ግን በሰው ቤት ተቀጥራ የምትሰራው ፕሪቲ ናይሌያ ሀሳቧ በጠና ከታመሙት ማንዴላ ጋ ነው።
« በአሁኑ ጊዜ ትኩረታችን ያረፈው በማንዴላ ላይ ነው። ኦባማን ለማስተናገድ ጥቂት ጊዜ ብቻ ነው ያለን። ሀሳባችን ከማንዴላ ጋ ነው። ከዚህ በተረፈ ደግሞ ለአፍሪቃ ያን ያህል ፍላጎት ያላቸው አይመስለኝም። እርግጥ፣ ላንዳንድ አፍሪቃውያት ሀገራት ትኩረት ሰጥተዋል፣ ግን ሁሉም አይደሉም ከዚሁ ጥቅም የሚያገኙት። »
ሉድገር ሻዶምስኪ/አርያምተክሌ
መሥፍን መኮንን

Audios and videos on the topic

Sunday, June 23, 2013

Obang Metho’s Testimony before the Subcommittee on Africa

June 20, 2013

Testimony before the Subcommittee on Africa, Global Health, Global Human Rights and International Organizations. Given by: Mr. Obang O. Metho, Executive Director Solidarity Movement for a New Ethiopia

“Ethiopia After Meles: The Future of Democracy and Human Rights”

I would like to thank the Chairman of the Committee on Foreign Affairs, Congressman Edward Royce, and all ranking members of the Subcommittee on Africa, Global Health, Global Human Rights and International Organizations for this important opportunity to examine the Ethiopian Government’s observance of democratic and human rights principles in post-Meles Ethiopia.

I want to especially thank Congressman Christopher Smith, the Chairman of the Subcommittee on Africa for his extraordinary leadership in bringing the case of Ethiopia to the attention of this subcommittee once again; particularly in light of the many pressing global issues. In 2006, Congressman Smith worked hard to bring this issue all the way from subcommittee to the House, where it faced obstacles and died. I hope this time, something more concrete and productive can be accomplished for the betterment of both our countries.

In 2006, I gave testimony at that previous hearing in regards to the massacre of 424 members of my own ethnic group, the Anuak, in 2003, perpetrated by members of the Ethiopian National Defense Forces. I also testified regarding the ongoing crimes against humanity and destruction of property and infrastructure in the Gambella region of Ethiopia; however, because similar abuses were being perpetrated in other places in the country, I also spoke of the 193 peaceful protestors who were shot and killed as they peacefully protested the results of the flawed 2005 national election and the repression in Oromia. This also included testimony regarding the imprisonment of opposition leaders, including Dr. Berhana Nega, who is sitting next to me today. Please to read more open the link http://ecadforum.com/2013/06/20/obang-methos-testimony-before-the-subcommittee-on-africa/

Monday, June 17, 2013

የኢትዮጵያን ደስታ የፊፋ ዜና አቀዘቀዘው

 by Fisseha Tegegn
አዲስ አበባ ላይ የደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ ቡድንን ያስተናገደው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ጌታሁን ከበደ እና የደቡብ አፍሪካው የፊታ አጥቂ በርናርድ ፓርከር በራሱ ጎል ላይ ባስቆጠሯቸው ጎሎች 2 ለ 1 አሸንፏል…
የደቡብ አፍሪካ ብሄራዊ ቡድን በተላይ በመጀመሪያዎቹ 20 እና 25 ደቂቃዎች የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የመሀል ክፍል ኳሱን እንዳይቆጣጠር ለማድረግ በሚል ተጭኖ የተጫወተ ሲሆን አንዳንድ ጊዜ ሰባት እና ስምንት የደቡብ አፍሪካ ተጨዋቾችን የኢትዮጵያ ቡድን ግማሽ ሜዳ ላይ ማየት የተለመደ ነበር።

ባፋናን የረታው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን
ሆኖም የጨዋታውን የመጀመሪያ የጎል ማግባት እድል የፈጠረው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ሲሆን ሳልሀዲን ሰኢድ በግንባሩ የገጨውን ኳስ የደቡብ አፍሪካው ግብ ጠባቂ ኩኔ አድኖበታል።
15ኛው ደቂቃ ላይ ሳልሀዲን ሰኢድ ከርቀት በግሩም ሁኔታ የሞከረውን ኩኔ እንደገና ጎል ከመሆን ሲያከሽፍበት፣ ብዙም ሳይቆይ ፓርከር ከሌሾሎንያኔ የተቀበለውን ኳስ መትቶ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ጀማል ጣሰው በግሩም ሁኔታ አድኖበታል።

ጨዋታው ግማሽ ሰአት ያህል እንደተጓዘ ፋላ ከማእዘን ምት ያሻማውን ኳስ ማቶሆ በጭንቅላቱ በመግጨት የሞከረውን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ጀማል ጣሰው በቡጢ የመለሰው ኳስ ፓርከር ጋር ደርሶ ለደቡብ አፍሪካው ካይዘርስ ቺፍስ ክለብ የሚጫወተው የፊት አጥቂ ያደረገውን የጎል ሙከራ የግቡ መስመሩ ላይ ቆሞ ሲጠብቅ የነበረው አይናለም ሀይሉ በአስደናቂ መከላከል ጎል ከመሆን አድኖታል።
የጨዋታው የመጀምሪያ ጎል የተገኘው 34ኛው ደቂቃ ላይ ሲሆን በረኛው ኩኔ በረጅሙ ወደ ኢትዮጵያ ሜዳ የመታውን ፓርከር ከኢትዮጵያ ተከላካዮች ፈጥኖ በመሮጥ የመታው ኳስ ጀማል ጣሰውን አልፋ መረብ ላይ በማረፏ ደቡብ አፍሪካ ጨዋታውን 1 ለ 0 እንድትመራ አስችሏታል።

የደቡብ አፍሪካ መሪነት የቆየው ግን ስምንት ደቂቃ ያህል ብቻ ሲሆን የመጀመሪያው ግማሽ የጨዋታ ክፍለ-ጊዜ ሊጠናቀቅ ሁለት ደቂቃዎች ያህል ሲቀሩት አዲስ ህንጻ፣ ሽመልስ በቀለ እና ጌታነህ ከበደ ያደረጉት ቅብብል የፈጠረውን የጎል ማግባት እድል ጌታነህ ከበደ በግሩም ሁኔታ ከመረብ አሳርፎ የመጀመሪያው ግማሽ የጨዋታ ክፍለ-ጊዜ 1-1 ተጠናቋል።

በሁለተኛው ግማሽ የጨዋታ ክፍለ-ጊዜም ልክ እንደ መጀመሪያው ሁሉ ደቡብ አፍሪካ ተጭኖ የተጫወተ ቢሆንም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ጠንካራ የመከላከል እንቅስቃሴ ጥቃቱን ለመቋቋም አልተቸገረም ነበር። በተለይ ተቀይሮ የገባው ራንቴ ሜዳ ከገባ ብዙም ሳይቆይ ሁለት አደገኛ የጎል ማግባት ሙከራዎችን ቢያደርግም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የመከላከል እንቅስቃሴሴ እና የራሱም የአጨራረስ ድክመት ሙከራውን አክሽፎበታል።
70ኛው ደቂቃ ላይ አበባው ቡጣቆ በቅጣት ምት ወደ ደቡብ አፍሪካ የፍጹም ቅጣት ምት ክልል የላከውን ኳስ የደቡብ አፍሪካው ፓርከር በግንባሩ ገጭቶ ባልተጠበቀ ሁኔታ በራሱ ጎል ላይ ግሩም ጎል በማሳረፉ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ሊመራ ችሏል።

የጨዋታው የመጨረሻ 15 ደቂቃዎች በአብዛኛው ደቡብ አፍሪካ ጎል ለማግባት በሚያደርገው ማጥቃት፣ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ደግሞ ውጤት አስጠብቆ ለመውጣት እና በሚገኙ አጋጣሚዎች ኳሱን ወደፊት ለሳልሀዲን ሰኢድ እና ጌታነህ ከበደ በመላክ በማጥቃቱ ላይ በመሳተፍ በሚያደርጓቸው ጥንቃቄ የተሞላባቸው እንቅስቃሴዎች ከተጓዘ በኋላ በኢትዮጵያ 2 ለ 1 አሸናፉነት የተጠናቀቀው።
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው ከጨዋታው በኋላ በሰጡት አስተያየት፦
“ይሄ ተአምር ነው። ዛሬ በምንም ቃል ሊገለጽ የማይችል ለኢትዮጵያዊያን ታላቅ ቀን ነው። ደቡብ አፍሪካ በመጀመሪያው ግማሽ ተጭኖን ተጫውቷል። ጠንካሮችም ነበሩ። በሁለተኛው ግማሽ ግን የአጨዋወት ለውጥ በማድረግ ሁለቱ የተመላላሽ ስፍራ ተጨዋቾችቼ አጥቅተው እንዲጫወቱ አደረኳቸው።
“ምክንያቱም በሜዳችን እንደመጫወታችን አቻ መውጣት በቂያችን አልነበረም። በደጋፊያችን ፊት ማሸነፍን እፈልግ ነበር። በርግጥ ያሸናፊነቷን ጎል የሰጠን ደቡብ አፍሪካዊ ተጨዋች ነው። ምን አልባት እግርዚአብሄር ድሉን ለኛ ሊሰጠን ስለወሰነ ይሆናል ያ የሆነው” ብለዋል።
የደቡብ አፍሪካው አሰልጣኝ ጎርደን ኢገንሰንድ ቡድናቸው ቢሸነፍም የተጋጣሚያቸው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን እና ደጋፊውን ከማድነቅ ወደኋላ አላሉም።
“ኢትዮጵያዊያንን እንኳን ደስ ያላችሁ እላለሁ። በጣም አስቸጋሪ ጨዋታ ነበር። በተላይ ደጋፊዎቻቸው ግሩም ነበሩ” ብለዋል።
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከዚህ ውጤት በኋላ ምድቡን አንድን በ13 ነጥብ በመምራት አንድ የምድብ ጨዋታ እየቀረ በጥሎማለፍ መልክ ወደሚካሄደው የቀጣዪ ዙር የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ማለፏን ቢያረጋግጥም የአለም አቀፉ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፊፋ እሁድ ማምሻውን ባወጣው ዜና “የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በአለፈው ሳምንት ቦትስዋናን 2 ለ 1 በረታበት ጨዋታ ላይ ተሰልፎ መጫወት ያልነበረበት ተጨዋች አሰልፎ አጫውቷል” በሚል ምርመራ እንደሚደረግበት ማስታወቁ በኢትዮጵያዊያን ላይ የተፈጠረውን ታላቅ የደስታ ስሜት አደብዝዞታል።
ፊፋ ኢትዮጵያን ጨምሮ በቶጎ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ ላይ ተመሳሳይ ምርመራ የከፈተው የፊፋ የውድድር እና ስነ-ስርአት መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 55 እና የብራዚሉ አለም ዋንጫ ማጣሪያ መተዳደሪያ ደንብ ላይ አንቀጽ ስምንትን በመጥቀስ ነው።
የፊፋ የውድድር እና ስነ-ስርአት መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 55
የፊፋ የውድድር እና ስነ-ስርአት መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 55
የፊፋ የጨዋታ መዝገቦች እንደሚያሳዩት ከሆነ ምን አልባት መጫወት ሳይኖርበት የተጫወተው ምንያህል ተሾመ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ ከደቡብ አፍሪካ ጋር 1 ለ 1 በተለያየችበት እና አዲስ አበባ ላይ ቦትስዋናን 1 ለ 0 በረታችበት ጨዋታዎች ላይ የቢጫ ማስጠንቀቂያ ካርዶች ያየ በመሆኑ በአለፈው ሳምንት ኢትዮጵያ ወደ ሎባትሴ አቅንታ ቦትስዋናን 2 ለ 1 በረታችበት ጨዋታ መሰለፍ አልነበረበትም።

Friday, June 14, 2013

Egypt's Limited Military Options to Stop an Ethiopian Dam Project

Egypt's Limited Military Options to Stop an Ethiopian Dam Project
The Blue Nile in Guba, Ethiopia, during its diversion ceremony on May 28. (William Lloyd-George/AFP/Getty Images)

 

 

 

                                        The Blue Nile in Guba, Ethiopia, during its diversion ceremony on May 28. (William Lloyd-George/AFP/Getty Images)

Summary

Ethiopia's initiation of a dam project on the Blue Nile has quickly drawn the ire of Egypt, which is critically dependent on it as a source of much of the country's freshwater needs. As Egyptian Foreign Minister Mohamed Kamel Amr said June 9 following Ethiopia's refusal to halt construction of the dam and ahead of his trip to Addis Ababa to discuss the project, Egypt will not give up a "single drop of water from the Nile." "No Nile, no Egypt," he said.

While Egypt has struggled to attract diplomatic intervention on its behalf to thwart Ethiopia's dam construction, tensions have reached the point where Egypt has suggested the use of force to keep the dam from potentially lowering the Nile's water levels downstream to unacceptable levels. There will be serious international pressure to keep the dispute over the dam in the realm of diplomacy, but there are also fairly significant constraints on the physical possibility of an Egyptian military solution.
To read more about pleas open the link Nile Dame

Saturday, June 8, 2013

Congratulation! Menbere.

 Great woman I thank you and I am proud of you for being a good example and contribute ur share as Ethiopian and as a good successful citizen! "If you went it you can find a way" 

2013 Commencement Address - Menbere Aklilu