Yakob's Point of Views and News, Ethiopian politics and News, Cultures, Musics etc

Thursday, January 31, 2013

ሃሣብን በመግለፅ ነፃነት ኢትዮጵያ 137ኛ፣ ኤርትራ የመጨረሻ፣ ሶማሊያ በዓለም እጅግ አደገኛ ሆኑ

​​ኢትዮጵያ ፀረ-ሽብር ሕጓን በጋዜጠኞች ላይ አስከፊ በሆነ መንገድ ስለምትጠቀም የጋዜጠኞች አያያዝ ደረጃዋ ቀደም ሲል ከነበረችበት በአሥር መውረዱን ዓለምአቀፉ ድንበር የለሽ ጋዜጠኞች የሚባለው ድርጅት አስታወቀ፡፡
ዛሬ በወጣው የድርጅቱ ሠንጠረዥ ኤርትራ ከ179 ሃገሮች 179ኛ ሆናለች፡፡
ባለፈው የአውሮፓ ዓመት ብቻ 18 ጋዜጠኞች የተገደሉባት ሶማሊያ በዓለም እጅግ አደገኛዋ ተባለች፡፡
አምብሯዝ ፒየር – የድንበር የለሽ ጋዜጠኞች የአፍሪካ ዴስክ ኃላፊ
​​
ሃሣብን በነፃነት በመግለፅ እና በፕሬስ ነፃነት በኩል ምሥራቅ አፍሪካ በተለይ የአፍሪካ ቀንድ ከአጠቃላዩ አህጉር እጅግ አሳሳቢው መሆኑን በምኅፃር አርኤስኤፍ ወይም ራፖርቶር ሣን ፍሮንቲዬ ወይም ድንበር የለሽ ጋዜጠኞች የሚባለው ዋና ፅሕፈት ቤቱ ፓሪስ-ፈረንሣይ የሚገኘው ዓለምአቀፍ ቡድን የአፍሪካ ዴስክ ኃላፊ አምብሯዝ ፒየር ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡
ቡድኑ ዛሬ ባወጣው የአውሮፓ 2013 ዓመት የፕሬስ ነፃነት ሠንጠረዡ ላይ አርትራ የመጨረሻዋ መሆኗን የገለፁት አምብሯዝ ፒየር “…አንድም የግል ፕሬስ የሌለባት፣ በአፍሪካ ትልቋ የጋዜጠኞች እሥር ቤት…” ሲሉ ጠርተዋታል፡፡
ኢትዮጵያ በ2011 ዓ.ም ከሽብር ፈጠራ ጋር በተያያዘ አሥራቸው የነበሩ ሁለት ስዊድናዊያን ጋዜጠኞችን ባለፈው መስከረም መልቀቋ እንደ በጎ ዜና ቢሰማም ለሃገሪቱ ጋዜጠኞች ግን ሁኔታው አሁንም ከባድ መሆኑን አምብሯዝ ገልፀዋል፡፡
“… በዚህች ሃገር ውስጥ ያለው ችግር ባለሥልጣናቱ ፀረ-ሽብር ሕጉን የሚጠቀሙበት የመረጃ ነፃነትን ለመገደብ ጉዳይ ነው…” ብለዋል አምብሯዝ ፒየር ስለኢትዮጵያ በሰጡት መግለጫ፡፡
የፍትኋ ርዕዮት ዓለሙ፣ የአውራምባ ታይምሱ ውብሸት ታየ፣ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ከሶማሊያ ይዘው የወሰዷቸውና ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት ኤርትራዊያን ጋዜጠኞች ሳልህ ኢድሪስ ጋማ እና ተስፋልደት ኪዳኔ ተስፋዝጊ፣ እንዲሁም ሃሣቡን በኢንተርኔት የሚገልፀው ብሎገኛ እስክንድር ነጋ ዛሬ በኢትዮጵያ እሥር ቤቶች ውስጥ እንደሚገኙ የሪፖርተር ሳን ፍሮንቲዬ የአፍሪካ ዴስክ ኃላፊው አምብሯዝ ፒየር አመልክተዋል፡፡
ለተጨማሪና ዝርዝር የድምፅ ፋይሉን ያዳምጡ፡፡ http://realaudio.rferl.org/voa/AMHA/manual/2013/01/30/76f6382e-820a-4020-ba31-1e51d62b925b.mp3

Åpent brev om inhuman asylpolitikk og annet

  Rune Berglund SteenRune Berglund Steen
 
Underskriverne av dette brev har i lengre tid næret uro og bekymring over utlendingsmyndighetenes behandling av asylsaker, skriver flere av Norges fremste fagjurister og mange andre i et åpent brev til statsministeren og justisministeren.
Sentrale begreper som rettssikkerhet og medmenneskelighet synes å værere skjøvet i bakgrunnen som vurderingskriterier. Sakene blir avgjort i asylsøkernes disfavør i langt større utstrekning enn det som lar seg forene med målsettingen bak lovgivningen om flyktninger. Vi har derfor funnet det nedvendig å gjøre denne henvendelsen til Regjeringen, ved statsminister Jens Stoltenberg og justisminister Grete Faremo, som politisk ansvarlige for virksomheten i Utlendingsdirektoratet (UDI) og Utlendingsnemnda (UNE).

Det store flertallet av asylsøkere er ikke lykkejegere, men flyktninger. Det dreier seg om mennesker som har forlatt alt i håp om et liv i trygghet et annet sted enn det tidligere hjemlandet. Når de først har kommet hit, har de rettskrav på opphold dersom de tilfredsstiller vilkårene i utlendingsloven og flyktningkonvensjonen. Her er det ikke rom for skjønn fra forvaltningens side. De vurderingene som skal gjøres, er av rent rettslig art. Og flyktningene har krav på å bli lyttet til, og på å bli tatt på alvor. De bar krav på å bli møtt med forståelse, verdighet og medmenneskelig respekt.

 Det store flertallet av asylsøkere er ikke lykkejegere, men flyktninger. Det dreier seg om mennesker som har forlatt alt i håp om et liv i trygghet et annet sted enn det tidligere hjemlandet. Når de først har kommet hit, har de rettskrav på opphold dersom de tilfredsstiller vilkårene i utlendingsloven og flyktningkonvensjonen. Her er det ikke rom for skjønn fra forvaltningens side. De vurderingene som skal gjøres, er av rent rettslig art. Og flyktningene har krav på å bli lyttet til, og på å bli tatt på alvor. De bar krav på å bli møtt med forståelse, verdighet og medmenneskelig respekt. Lese mer nyemeninger fra Steen

Obama ber Kongressen vedta innvandringsforlik


Barack Obama snakker om innvandringsreform i Las Vegas (Foto: Isaac Brekken/Ap)
REFORMTALE: Fra talerstolen på Del Sol High School i Las Vegas ba Obama politikerne i Senatet og Representantenes hus om å fatte beslutninger raskt og på tvers av partigrensene
Foto: Isaac Brekken/Ap
 
USAs president Barack Obama ba tirsdag Kongressen om å vedta et forslag om reform av innvandringspolitikken. Forslaget kan gi elleve millioner ulovlige innvandrere en vei til statsborgerskap.

Fra talerstolen i Las Vegas ba Obama politikerne i Senatet og Representantenes hus om å fatte beslutninger raskt og på tvers av partigrensene.

– Kongressen må vedta denne helhetlige tilnærmingen, som endelig tar for seg de elleve millionene papirløse innvandrerne, sa Obama.

– Jeg tror vi endelig står ved et punkt der helhetlig reform er innenfor rekkevidde, forklarte presidenten. Les mer

የሙስሊም መሪዎች የችሎት ውሎ አስቂኝ ነው ተባለ

 
 
ጥር ፳፪ (ሀያ ሁለት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም
ኢሳት ዜና:-የኢሳት ምንጮች እንደገለጡት በዝግ ችሎት በሚካሄደው የሙስሊም መሪዎች የፍርድ ቤት ውሎ 190 ምስክሮች እንደሚቀርቡ አቃቢ ህግ ቢያስታውቅም እስካሁን የቀረቡት ምስክሮች 11 ናቸው። ምስክሮችን የመስማት ሂደቱ በ10 ቀናት ውስጥ ይጠናቀቃል ቢባልም፣ በአሁኑ አካሄድ አቃቢ ህግ የምስክሮችን ቁጥር ካልቀነሰ በስተቀር በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥም ላይጠናቀቅ ይችላል።

የውስጥ ምንጮች እንደገለጡት አቃቢ ህግ ምስክሮችን ሲያቀርብ የአባታቸውን ስም ብቻ በመጠቀም ነው። ጠበቃው አቶ ተማም አባቡልጋ ምስክሮቹ የመኖሪያ አድራሻቸው ፣ ስራቸውና ማንነታቸው እንዲገለጥ ለዳኞቹ ቢያመለክቱም፣ ዳኞቹ “የምስክሮችን ደህንነት ለመጠበቅ ሲባል ምስክሮቹ አድራሻቸውንም ሆነ ስራቸውን እንዲገልጡ አይገደዱም” የሚል ምክንያት በመስጠት ጥያቄውን አልተቀበሉትም።

አቶ ተማም ” በህገመንግስቱ አንቀጽ 20 መሰረት አንድ ጉዳይ በዝግ ችሎት ሊታይ የሚገባው አገር ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥል ሲሆን ብቻ ነው በማለት ” ቢከራከሩም ዳኞቹ ” የምስክሮች ድህንነትም የአገር ደህንነት ነው” በማለት ጥያቄውን ውድቅ ማድረጋቸውን ምንጫችን ገልጸዋል።

ጠበቃ ተማም ” በ1997 ዓም በቅንጅት መሪዎችና ጋዜጠኞች የፍርድ ቤት ሂደት ላይ እንደተደረገው የተከሳሾች ቤተሰቦች እና ዘመዶች ባይቀርቡ እንኳን ቢያንስ የውጭ እና የአገር ውስጥ ጋዜጠኞች፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች እና የውጭ ዲፕሎማቶች እንዲገኙ ችሎቱ ፈቃድ ይስጥ በማለት ቢጠይቁም” ዳኞቹ ፈቃደኛ ሳይሆኑ በመቅረታቸው ክርክሩ ያለታዛቢ እንዲቀጥል ሆኗል።
ምስክሮቹ ተከሳሾች በአደባባይ የተናገሩትን ከመድገም ውጭ እስካሁን አንድም አዲስ ነገር አለመናገራቸው ታውቋል። ምስክሮቹ የተመሰከረባቸውን ተከሳሾች ጠቁሙ ሲባሉ ሌሎችን ሰዎች እንደሚጠቁሙ፣ እስረኞችም በምስክሮች ድርጊትና በፍርድ ቤቱ ሂደቱ ድራማ እየተዝናኑ መሆኑ ታውቋል።

አጠቃላይ የፍርድ ሂደቱ የተበላሸ ኧንደሆነ የተረዳው መንግስት፧ ከውርደት ለመዳን በሚል የፍርድ ሂደቱን በዝግ ችሎት እንዲካሄድ ማድረጉን አንድ ስማቸው እንዳይገለጥ የፈለጉ ህግ ባለሙያ ተናግረዋል።

Wednesday, January 30, 2013

ነፃ የወጣው የኦሮሞ ነፃ አውጪ

ዳኛቸው ቢያድግልኝ
Click here for PDF
ቀስ በቀስ ደረጃ በደረጃ የሰከነ የሃሳብ እድገት፣ ብስለትና መረዳት ከዘመናት ለውጥ ጋር መሻሻልን መፍጠሩ እውነት ነው። ኢትዮጵያን እንደ ሀገር ለማኖር፣ ይልቁንም ደግሞ በነፃነት ለመኖር ከወራሪዎች ጋር በተደረገ ትግል ሁሉ ኢትዮጵያውያን ከጫፍ እስከ ጫፍ ተንቀሳቅሰዋል። ለዚህ ታሪክ ሥሪት የኦሮሞ ልጆች ያልከፈሉት መስዋዕትነት አልነበረም። ኢትዮጵያን ግብርና መራሽ ኢኮኖሚ እስከዛሬ ካቆያት ደግሞ ያለ ኦሮሞ ኢትዮጵያ የለችም። የዚያኑ ያህል ኢትዮጵያ ምሉዕ የምትሆነው ከየትኛውም ዘር ይፈጠር ሁሉም ኢትዮጵያዊ እኩል ክብር፣ እኩል መብትና ነፃነት ሲኖረው ነው።

በአንድ የዘመን ቅንፍ ውስጥ የተፈጠሩ የስህተት መንገድን እውነት ብለው የተቀበሉ የኩረጃ ትውልዶች ስለነጻነት ያነበቡትና ስለመገንጠል ተገነዘብን ያሉትን አምጥተው የሀገራቸውን አመሰራረትና ታሪክ ሳይሆን የአውሮፓ ታሪክን ባዩበት ዐይን እንደ ሰው ያስከበራቸውን ኢትዮጵያዊነት ኮንነዋል። አገር የፈጠሩ መስሎአቸው ኢትዮጵያን ለማፍረስም ከጠላት በላይ ተንቀሳቅሰዋል። በተለይ ኢትዮጵያን ምስቅልቅል ያደረጋትና ሁሌም ከሁዋላ ቀሮች አንደኛ የሚያደርጋት አበሳዋ የበዛው በዚሁ መሰረታዊ የእውቀት ረሃብም ጭምር ነው።

በዘሩ ትምክህት የነበረውም፣ ተጎዳሁና ተናቅሁ የሚለውም የመረጡት መንገድ ሥህተት ነበር። ያንን ስህተት እየደገሙ መሄድ ወይም አለባብሰው የሚበጀን ይህ ነው ከማለት ጥፋት እንዳይደገም አድርጎ ለመሄድ መነሳት እጅግ ጠቃሚና አስፈላጊ ነገር ነው። የኦሮሞ ነፃ አውጪ ድርጅትም ለኢትዮጵያውያን አበሳ መብዛት ይልቁንም ደግሞ የኦሮሞ ልጆት ልብ ውስጥ በሌሎች ላይ ጥላቻን በመትከል፣ ክፋትን በመስበክ ለረዥም ዘመናት የቆየ ድርጅት በመሆኑ በርካቶች የመከራቸው ምንጭ ሌላው ብሄረሰብ እንደሆነ አድርገው እንዲቀበሉ አድርጎ ነበር።
የበልጠ ለማንበብ እዚህ ላይ ይጠቁ

“የመበስበሱ በሽታ ሁሉም ዘንድ ነው”

ሻዕቢያው በረከት ህወሃትን ሊነዱት ይሆን?
bereket vs sebhat
የአቶ በረከት ስምዖንና የአቶ ስብሃት ነጋ የደፈጣ ውጊያ ገሃድ መውጣቱን የሚያመላክት መረጃ ይፋ መሆኑን ተከትሎ በህወሃት መንደር ውስጥ ከፍተኛ መደናገጥ ተፈጥሯል። ጉዳዩን የሚከታተሉ እንደሚሉት ልዩነቱን ለማርገብ በከፍተኛ ደረጃ ጥረት ቢደረግም ሊሳካ አልቻለም።
ከፍተኛ ስልጣን የያዙትንና አቶ መለስ ለመተካካት ያዘጋጇቸውን አዳዲስ አመራሮች፣ በቅርቡ ደንብና ህግ በመጣስ ሹመት የሰጡዋቸውን ጨምሮ የሰራዊቱን አዛዦችና ደህንነቱን ከጎናቸው ያሳተፉት ክፍሎች የተፈጠረው ልዩነት እልባት ማግኘት ይገባዋል የሚል አቋም መያዛቸውን የሚጠቁሙ ክፍሎች እነማን ተለይተው እንደሚመቱ ለመገመት አስቸጋሪ መሆኑንን ይገልጻሉ።

“ፓርቲያችን ከእንጥሉ በስብሷል” በማለት ከዛሬ አስራአንድ ዓመት በፊት በአገር ክህደት ሊያስወግዷቸው የተነሱትን ጓዶቻቸውን የረቱት መለስ የተጠቀሙበት ዋንኛ ስልት አባይ ጸሃዬን “ከውህዳኑ” ጋር በማሰለፍ ነበር። ዛሬ ለህወሃትና ለትግራይ ህዝብ በትግርኛ ቋንቋ ተጽፎ ተሰራጨ የተባለውና ይህንኑ መረጃ ዋቢ በማድረግ ኢየሩሳሌም አርአያ በተለያዩ ድረገጾች ይፋ እንዳደረጉት አቶ አባይ ጸሐዬ የተመደቡት ወጥመዱ ከተጠመደባቸው ዘንድ ነው።

“ድርጅትህ ኢህአዴግ እስከዛሬ ታግሎ እዚህ አድርሶሃል። በተለይም የሁሉም ነገር አድራጊና ፈጣሪ የሆነው ባለ ራዕዩን መሪህን በቅርቡ አጥተሃል” የሚል የአምልኮ መሪ ቃል ያለበት የጥሪ ወረቀት “ተቆርቋሪ ለሆናችሁ የትግራይ ተወላጆች በሙሉ” በማለት ጥሪ አቅርቧል። ኢየሩሳሌም አርአያ ቃል በቃል በትምህርተ ጥቅስ አኑረው ባሰራጩት በዚህ ጉልህ ዜና “እነ አቶ በረከት፣ ወ/ሮ አዜብ፣ ቴዎድሮስ ሃጎስ” ወረቀቱን አዘጋጅተው እንዳሰራጩ ያስረዳል።
በኢየሩሳሌም አርአያ ዜና ላይ እንደተመለከተው እነ አቶ ስዩም መስፍን፣ አባይ ጸሐዬ፣ አለቃ ጸጋዬ ከነባለቤታቸው የትግራይን ህዝብ ለጠላት ለመስጠት በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ያወሳል።  “… የኔ የምትላቸው ጅቦች ተነስተውብህ ይገኛሉ” የተጠቀሱትንና ሌሎች ደጋፊዎቻቸውን “ጅቦች” ሲል የሚጠራው መልዕክት፣ “… ከእኛ ኋላ የተፈጠሩና ራሳችን ያሳደግናቸው ሲጠናከሩ ድርጅታችን ግን እየተዳከመ በመሄድ ላይ ነው” ሲል ያሳስባል። እነማን እንደሆኑ በግልጽ ሳይዘረዘር “የተወገዱ ግን በመጥፎ ጎዳና ያልተሰማሩን መልሰን ወደ ፓርቲው ማስገባት አለብን። ይህ ካልሆነ ግን የህዝብ ትግል አውላላ ሜዳ ላይ ጅብ በልቶት ሊቀር ነው ከጠላቶቻችን ጋር እንታረቅ እያሉን ነው” የሚል ማስጠንቀቂያ ያስቀምጣል። በስተመጨረሻ  “ከጀርባ ሆኖ የዚህ አፍራሽ ዋና ቀያሽ መሃንዲስ ስብሃት ነጋ መሆኑን ደርሰንበታል” ይላል።

“የኢህአዴግ ስኬት የመስመር እንጂ የግለሰብ አይደለም” በማለት የመለስን አምልኮ ለመቃወም ቀዳሚ የሆኑት አቶ ስብሃት ኤፈርትን ለወ/ሮ አዜብ ካስረከቡ በኋላ ከድርጅቱ ጋር ያላቸው ግንኙነት የላላ መሆኑን ለማሳየት እንደ ሩቅ ተመልካች አስተያየት ሲሰጡ ባብዛኛው ባልተለመደ መልክ ይዛለፉ ነበር። በተለይም አቶ በረከትን የማኮሰስና ምናምንቴ አድርጎ የማሳየት ስልት ሲጠቀሙ ቆይተዋል። ይህ እንዳለ ሆኖ አለመግባባቱ ሊከሰት ግድ እንደሆነ አስቀድመው የተነበዩም ነበሩ።

“… መለስ ስለሌሉ የወንበር ቡቅሻው የማይቀር ነው። በድርጅቱ አመራሮች ዘንድ የሌባና ፖሊስ፣ የሃይል ሚዛንና ቅኝት፣ አሰላለፍን የማሳመር ሰልፍ እየታየ ነው፤ … የመለስ ማለፍ በድርጅቱ ውስጥ ታፍኖ የቆየውን ቁርሾ ማፈንዳቱ አይቀርም…” ሲሉ ኦክቶበር 25 ቀን 2012 ለጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ ቃለ ምልልስ የሰጡት አሁን በትምህርት ላይ የሚገኙ የኢህአዴግ ሰው፣ የኢህአዴግ ድልድይ ተሰብሯል፤ የጋራ ነጥብም የለውም ብለው ነበር።
አውራምባ ታይምስ በበኩሉ ምንጩን አዲስ አበባ በማለት በተመሳሳይ የህወሃትን አደጋ ውስጥ መውደቅ ሲያበስር በስም ከዘረዘራቸው አመራሮች መካከል አቶ ስብሃት ነጋን አልጠቀሰም። ኢየሩሳሌም አርአያ አቶ በረከት የሚዘውሩትና የእነ ወ/ሮ አዜብ መስፍን ወገን በዋናነት ለመምታት ያሰበው አቶ ስብሃት ነጋን እንደሆነ ለአባላት ተበተነ የተባለውን የማስጠንቀቂያ ወረቀት በመጥቀስ ይገልጻል።

አውራምባ ታይምስ “እያጣራሁ አቀርበዋለሁ” በማለት ያወጣው ትኩስ ዜና ለህወሃት አባላት ተሰራጨ የተባለውን ደብዳቤ “ማን እንደጻፈው አልታወቀም” በማለት ብዥታ የሚያጭር መልክት ሲያስተላልፍ፣ ኢየሩሳሌም አርአያ ከአውራምባ ድረገጽ ባለቤት አቶ ዳዊት ከበደ በተለየ መልኩ ዜናውን በትነው አስረድተዋል። በሁሉም በኩል እንደተጠቀሰው ህወሃት ቀውስ ውስጥ ተነክሯል።

በየካቲት ወር በሚደረግ ድርጅታዊ ግምገማ ጠራርገው እንደሚያስወግዷቸው እንደ ከባድ ሚዛን ቦክስ ቀጠሮ በመያዝ እነ አቶ ስብሃት፣ ስዩም፣ አባይና አለቃ ጸጋዬን በመጥቀስ የተሰራጨው  ወረቀት በስተመጨረሻ ስብሃት ነጋ ላይ ክርኑን አስደቁሶ እንደሚያበቃ የህዋሃትን ጓዳ አስመልክቶ በተደጋጋሚ ለየት ያለ ዜና የሚያስነብቡት ኢየሩሳሌም አርአያ ያበቃሉ።

ጎልጉል ጋር ቃለ ምልልስ አድርገው የነበሩት የኢህአዴግ ሰው ይህንን ዜና አስመልክተው ምን አስተያየት እንዳላቸው ጠይቀናቸው ነበር። “በሌሎቹም አቻ ድርጅቶች ውስጥ በተመሳሳይ ይህ ሁኔታ ይከሰታል። የመበስበሱ በሽታ ሁሉም ዘንድ ነው” በማለት መልሳቸውን ይጀምራሉ። ለጊዜው ደኢህዴንና ብአዴን አንድ ላይ መሆናቸውን ያስታወቁት እኚሁ አስተያየት ሰጪ የኦህዴድ አቋም አለመጥራቱን ነው የሚናገሩት።

“የድጋፉ ጉዳይ የፎርሙላ ነው። ዶ/ር ደብረጽዮንና በረከት ስለላውን፣ ጦር ሃይሉን፣ የፖሊስና የልዩ ሃይሉን ሙሉ በሙሉ ስለተቆጣጠሩት በአሸናፊነት እንደሚወጡ ጥርጥር የለውም” ካሉ በኋላ አቶ ስብሃት ሰሞኑን “አማራውን ከሰደብኩ እኔ ታምሜያለሁ ማለት ነው ሆስፒታል መሔድ አለብኘኝ” በማለት የሰጡት መግለጫ ሲዘልፉትና ሲረግሙት የኖሩትን አማራና ብአዴንን ተለሳልሶ ለመቅረብ ያደረጉት እንደሆነ በተዋረድ ለብአዴን አባሎች መገለጹን እንደሚያውቁ አስረድተዋል።

“ምንም ተባለ ምን በመከላከያውና በደህንነቱ ሃይል ተጠቅመው የፈለጉትን መወሰንና የማስወሰን፣ ባላቸው በሚሰራው የፖለቲካ መዋቅር እስከታች መመሪያ በማውረድ የእነ በረከት ወገን ባለድል እንደሚሆን ጥርጥር የለውም። ቀድሞ ታጋይ የነበሩ፣ የደህንነት ሃይሉን እየረዱ ብር የሚያመርቱ ግርግሩ ስለማይመቻቸው ሃይል ካለው ወገን ጋር በመሆናቸው እነ ስብሃትን ያቀላጥፏቸዋል። ይህ ሁሉ የሚሆነው ግለሂስ አድርገው አርፈው ለመቀመጥ ካልተስማሙ ብቻ ነው” በማለት አስተያየታቸውን ይደመድማሉ፡፡

ይህንን መረጃ በሚያጠናክር መልኩ ከዚህ በፊት ከጻፍናቸው ዜናዎች መካከል አቶ በረከትና አቶ ሃይለማርያም የመለስ የቅርብ ሰዎች መሆናቸውንና አቶ መለስ ወደ ውጪ ሲወጡ የሥልጣኑን ቁልፍ የሚሰጡት ለአቶ በረከት እንደሆነ፤ የአቶ ሃይለማርያም ሹመት መነሻውም በዚሁ ቀደም ሲል በተፈጠረ “የቤተሰብ መሰል” ግንኙነት መሆኑን በመናገር ስማቸው ሳይጠቀስ ቃላቸውን ለአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ የሰጡ የኦህዴድ ሰው ጠቅሰን መጻፋችን የሚታወስ ነው፡፡ አቶ መለስ በሞቱ ማግስት ከኢህአዴግ ምክርቤት እና ከፓርላማው ውሳኔ በፊት አቶ ሃይለማርያም ጠ/ሚ/ር ሆነው እንደሚቀጥሉ በመናገር የተጠባባቂ ጠ/ሚ/ርነት ሥልጣን ይዘው እንደሚሠሩ አቶ በረከት በወቅቱ በሰጡት ቃለምልልስ መናገራቸው የሚታወስ ነው፡፡ አቶ ሃይለማርያም ለፎርማሊቲ በፓርላማ ፊት ቀርበው ምህላ እንደሚፈጽሙ አቶ በረከት በግላቸው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መናገራቸው ይህንኑ ቤተሰባዊ ግንኙነት የሚያጠናክር መሆኑን መዘገባችን የሚጠቀስ ነው፡፡ ምንጭ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ

Security detain Diasporic Artist, husband in Addis

Listen to this article. Powered by Odiogo.com
By Derese Tariku
Addis Abeba 
27 January 2013

ተቀማጭነቱ ለንደን የሆነው የኢትዮጵያ ዳንኪራ የዳንስ ግሩፕ አባል የሆነችው አርቲስት እስከዳር ታምሩ እና ባለቤቷ አበበ ወንድምአገኝ በደህንነት ሃይሎች የዛሬ ሳምንት ቦሌ አካባቢ ታሰሩ። ከሎንደን ወደ አዲስ አበባ የሁለት አመት ልጃቸውን ይዘው የሔዱት በአል ለማክበር ነበር። እስከዳር ስትለቀቅ አበበ አሑንም እስር ቤት ሲሆን ፍርድ ቤት ቀርቦ የሃያ ቀን ቀጠሮ ተሰጥቶታል። ቤተሰቦቹ  የእንድሊዝን ኤምባሲ ስለጉዳዩ አሳውቀዋል። ምክንያቱ "ፖለቲካዊ" ነው እሚል ጥርጣሬ አለ : እንደ ደ ብርሃን ምንጬች ።
                                                                         Artist Eskedar Tameru and Abebe Wondemagen
Plain closed Ethiopian security officers have reportedly arrested  Eskedar Tameru, a member of United Kingdom based Ethiopian dance group, Dan-Kira and her husband Abebe Wondemagegn, from their home around Bole area  in Addis Abeba last week, sources informed De Birhan. Witnesses also added that at the time of the arrest the couple and the Officers didn't understand each other as the later spoke "little Amharic". The couple with their 2 year old baby traveled to Addis Abeba from London to celebrate Christmas and epiphany with their families. Eskedar and her baby have been released few days ago, while Abebe is still in custody. He was taken to Court  and was denied bail. He is appointed to appear in court after 20 days. Sources say their arrest was  due to "political" reasons. 

Both are said to be in possession of British Passport and families have reportedly informed the British Embassy in Addis Abeba about Abebe's detention. Multi-talented artist Eskedar has been a member of the Dan-Kira Dance group since its formation. The dance group was founded by Daniel Dulla and Daougi Teddy in 2007.  Dan-Kira entertainment perform East African/Ethiopian traditional dance, live music and theatre events in UK and all over the world. The company also offers short courses on diverse African dance rhythms. They performed at big events such as BBC radio and WOMAD festival 2010. Dan-Kira won the BEFFTA Awards (Black Entertainment Film Fashion Television and Arts) in best dance act categories in 2011. 

Ethiopia has "High Defense Corruption", TI's Defense Corruption report out

By De  Birhan 
29 January 2013

Transparency International U.K.'s Government Defense Anti-corruption Index (GDAI) released today has  listed Ethiopia in the "D - Band" Category of High Defense Corruption. The Report stated with regard to political corruption risk, Ethiopia, though there are de jure provisions for a standing committee to scrutinise policy, the ruling party has 99 per cent of seats, making significant objection to policy unlikely. "There is a concern over the role of ethnicity and political loyalty in military selection processes. " reads the Report. Similary interms of procurement, the Report said " Open competition in procurement is not carried out in practice."
Each country was assessed using a  comprehensive questionnaire of 77  questions, clustered into five risk areas:  political risk, finance risk, personnel risk, operations risk, and procurement risk and scores them in bands A to F, with A being "very low" and F "critical where Eritrea is placed. 

Only Australia and Germany were listed in the A band, which grouped defense establishments that are "accountable to their citizens, ... are transparent about their spending and activities, and have strong controls in place to combat corruption that are actively enforced," stated the Report. 

Fifty seven of the 82 countries assessed, or 70 percent, have high to critical risk of corruption, scoring in bands D, E, or F.The global cost of corruption in the defense sector is estimated to be a minimum of US$20 billion each year, the organization said, citing data from the World Bank and the Stockholm International Peace Research Institute.

To read the full report click Here


Tuesday, January 29, 2013

የወያኔን ሰላዮችን ከውጭ አለም ማጽዳት

ከእስከ ነጻነት

ኢትዮጵያ የነጻነት ቀንዲል ነች፡እንደ ስበሃት ነጋ ላሉ ባንዳ ወያኔዎች ግን ጣሊያንን አሸንፈን ለመላው የጥቁር ህዝብ የነጻነት ጎህ ቀዳጅ መሆናችን ኩራት ሳይሆን እፍረት ስለሚመስላቸው አገሪቷ ከነሰንደቅ አላማዋ ጥፍታ ማየት የዘወትር ጥረታቸው ነው፡ ሌት ተቅን የሚተጉትም ለዚህ ስለሆነ የኢትዮጵያዊነት ሰሜት ያላቸውን ሁሉ ማሰር፤ መግደል፤ ማጥፋት ዋና ትግባራቸው ነው፡ ይህም ተግባራቸው ከበረሃ እስከ አዲስ አበባ ከዛም ጎረቢት አገሮች ድረስ ዘልቆ አሁን ደግሞ ወደ ምእራብ ሐገራትም መጣሁ እያለ ነው።

ግን አገሪቷም ሆነ ባንዲራዋ ልትጠፋ አትችልም፡ ለጥቁር ህዝብ የነጻነት ጎህ የቀደደች መሆኗን ለማረጋገጥ በርካታ ሃገራት ከቅኝ ግዛት ነጻ ሲወጡ ባንዲራቸውን መሰረት ያደረጉት በኢትዮጵያ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ባንዲራ ላይ ስለሆነ ባለም ዙሪያ ሲውለበለብ ይኖራል እንጂ ባንዳዎች እንደተመኙት ልትጠፋ አትችልም።

ባለፈው አበበ ገላው ላይ የተቃጣው የግድያ ሴራ ከወያኔ አድሎአዊ አገዛዝ፤ ሸሽተን በመጣነው ሁሉ ላይ የተቃጣ ዛቻ ነው በሚል አጠር ያለች ጽሑፍ በእንግሊዘኛ ቋንቋ አቅርቤ ነበር። በዛሬው ጽሁፌ ማተኮር የምፈልገው ወያኔ (ለኔ ወያኔ ማለት ለአላማም ይሁን ለጥቅም የዚህን አገዛዝ እድሜ የሚያራዝም ሁሉ ነው) እንዴት ተሰደን ባለንበት አገር ለማስፈራራት ብርታቱን አገኘ? እንዴትስ የወያኔ አባላት ሰላዮች እና እበላ ባዮች በውጭው አለም በዙ? እንዴትስ መመንጠር እንችላለን የሚሉትን ዝርዝር ጉዳዮች በተመለከተ ይሆናል። እባከውን በጠጨማሪ ላምንበ እዚህ ላይ ይጠቁሙት

Monday, January 28, 2013

ESAT’s supporters in Toronto, Canada denounce the plot that was orchestrated by TPLF spies to assassinate Ethiopian journalist Abebe Gellaw.

From ESAT Toronto’s Support Group and Committee
Press Release
A Grand meeting with the heroic journalist, Abebe Gellaw in SeattleWe consider the attempt to terrorize and assassinate Abebe, is also an attempt of terrorizing all freedom, democracy and, justice loving Ethiopians; therefore, we not only condemn it, but we will also struggle it with full dedication. Abebe Gelaw is our hero, because he willingly gave his and his family’s freedom away to demand freedom for his colleagues in prison and for all Ethiopians imprisoned by the TPLF regime. Despite the comfort he can enjoy in North America and use his education and talent alone, Abebe dedicated his time and expertise to serve us with his coworkers in ESAT, and build an institution that becomes a voice for voiceless Ethiopians at home and in Diaspora.

Abebe’s cry for freedom was the sum of all cries of Ethiopians, who had cried for the past 21 years under TPLF’s rule, and a cry that shook Meles and TPLF from its core. In other words, Abebe’s demand for freedom in May 2012 rung the bell for the beginning of the end from the 21 year long TPLF rule, and also became an anthem for Ethiopians who are demanding freedom, justice, and equality. TPLF’s dictatorial regime that is known for its ethnic rule as well as labeling Ethiopians who demand justice, as terrorists, a regime that is known for its killings, imprisoning, and torturing Ethiopians in their mother land, has now expanded its terrorist activity to an international level and overseas in sovereign nations, to terrorize Ethiopians in the land of law and democracy. Such TPLF’s terrorizing attempts are part and parcel of similar activities that it was performing in Kenya, Sudan, Djibouti, and Uganda, where it has hunted and silenced Ethiopians who flee their country to save their lives and to avoid persecution.

We support Abebe’s bravery, and respect the demand he made for freedom. Once again we denounce the death plot against Abebe Gellaw, and support the struggle for peace, justice, and democracy. We call Ethiopians in Diaspora and in our homeland to stand together and fight the TPLF mafia regime, and occupying force that uses state resources to terrorize and intimidate Ethiopians at home and abroad who oppose it.

Down, TPLF’S Dictatorial Regime!

Long live Ethiopia and her people!
ESAT’s committee and support group in Toronto

Sunday, January 27, 2013

ሰራዊታችን ተከታታይ ወታደራዊ ጥቃት ፈጸመ፡ ብዛት ያላቸው ሴት ታጋዮችም ግንባሩን ተቀላቀሉ!

 
 
 
 
 
 
1 Vote

ETHflag
የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ነበልባል ጦር ጥር 17-2005 ዓ.ም በወልቃይት ጎብለል በተሰኘ የወያኔው መከላከያ ካምፕ ላይ በወሰደው ድንገተኛ ማጥቃት በካምፑ የሚገኙ የመከላከያ አባላትን ደምስሷል። በውጤቱም 25 ሙት 36 ቁስለኛ እንዲሁም  20 ክላሽንኮፍ ጠብመንጃ ፣ 4 የእጅ ቦንብና 1 ስናይፕር ጠብመንጃ ከነ ሙሉ ትጥቁ በመማረክ በማግስቱ ማለትም በትናንተናው እለት በቀጠለው የነበልባል ሰራዊት ወታደራዊ ጥቃት በወልቃይት ጠበቆ በተባለ ቦታ 24 የአገዛዙ ታጣቂዎች ሙትና 29 ቁስለኛ ሆኗል። በድምሩ በሁለት ቀናት ውጊያ በጠቅላላው 49 ሙት 65 ቁስለኛ ሲሆን፦ የአምባገነኑ አገዛዝ ሰራዊት የአርበኛውን ጡጫ መቋቋም ተስኖት እግሬ አውጭኝ ብሎ ከመፈርጠጡም ባሻገር የውጊያ ሞራሉ ክፉኛ በመዳከሙ ምክንያት በአድጎሹ ፣ አደባይ፣ሁመራና እድሪስ አካባቢ የሚገኙ የጦር አመራሮች በመሰባሰብ የመልሶ መቋቋም እንቅስቃሴ ላይ እንደተወጠሩ ታውቋል።
ነበልባል በመባል የሚታወቀው ልዩ ኮማንዶ የኢህአግ ሰራዊት በአርማጭሆ፣ ጠገዴና ወልቃይት ተከታታይ ወታደራዊ ጥቃት በመፈፀምና ሕዝቡን በማንቃት እንዲሁም በማስታጠቅ ከፍተኛ እንቅስቃሴ በማድረግ ሴት ጀግኖች ኢትዮጵያዊያን ያሉበት በርካታ ወጣቶችን ወደ ትግሉ ጎራ እንዲቀላቀሉ አስችሏል።

ግንባሩን በጥር 18-2005 ዓ.ም የተቀላቀሉ ሴት አርበኞች የወቅቱን የኢትዮጵያን የፖለቲካ ሁኔታ አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያም እኛ ሴቶች አገራችን ኢትዮጵያ አይታው በማታውቅ ሁኔታ በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና በፖለቲካው መስክ አዘቅት ውስጥ እንደምትገኝ አብራርተው የእነሱ የትጥቅ ትግልን የመጨረሻ አማራጭ አድርገው የደም፣ የአጥንት፣ የጊዜ፣ የጉልበት፣ የእውቀት ብሎም የሕይወት መስዋዕትነት እየከፈለ የሚገኘውን የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ሰራዊትን ለመቀላቀል ኢትዮጵያዊነት ስሜታቸውና ሕሊናቸው እንዳስገደዳቸው በመግለፅ መላው ኢትዮጵያዊ ሁሉ ዘር፣ ቋንቋ፣ ሐይማኖትና ፆታ ሳይለይ ከትግሉ ጎራ በመሰለፍ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ከጥፋት ሃይሉ የእብሪተኛ ቡድን የምናላቅቅበት ወቅት አሁን ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባርን በጥር 18-2005 ዓ.ም የተቀላቀሉ ሴት አርበኞች አስታውቀዋል።

የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር

Ethiopia’s minority junta suffered a crashing defeat in South Africa

The Horn Times Newsletter 27 January 2013
by Getahune Bekele, South Africa

*urgent Call on CAF to expel Sahilu Gebrewold from Afcon 2013

The classic divide and rule clannish junta of Ethiopia suffered an ignominious defeat at the hands of the Ethiopian community association and the crack anti-TPLF group Bête- Ethiopia in its vile attempt to hijack the 2013 AFCON soccer spectacle to further its agenda of ethnicism.
Unsung heroes! Leaders of Ethiopian community and Bête-Ethiopia in South Africa
The junta’s threat of gate- crashing the opening ceremony of AFCON 2013  with an estimated 10,000 refugees wearing blue jerseys bearing the image of the dead tyrant Meles Zenawi and carrying huge pictures of him painted on canvas, didn’t materialize due to CAF’s objection and the heroics of the Ethiopian community association in South Africa and Bête-Ethiopia. Read more
.

A closer look at the January 21st Eritrean military revolt - awate.com

The events of January 21st, the takeover of Eritrea’s Ministry of Information by members of Eritrea’s military for twelve hours, cannot be understood properly unless one has been following Eritrea’s exiled opposition media for the preceding 3-4 months. These include the Paltalk rooms in Europe that cater to Eritrean exiles; the France-based Radio Erena, the UK-based assenna.com; the US-based Asmarino.com, the Ethiopia-based Wegahta radio, the globally dispersed Eritrean social media (facebook, twitter, etc) and of course, awate.com. All of us have been saying that the Eritrean regime is giving signs that the beginning of its end is near. Since awate.com’s server is down, we refer you to an October 12, 2012 Gedab News article, now housed at Indepth Africa, with the title “Is This The Beginning Of The End For The Eritrean Regime?”

The Eritrean opposition media describe a nation which is emptying out its youth at the rate of 3,000 a month; a nation which either stands by quietly or benefits financially from the inhumane and savage treatment of its youth in Egypt’s Sinai as they are being raped, killed and their organs harvested; a nation where even senior officials and elite pilots and elite athletes no longer see any hope for reform and are leaving in droves; a nation facing dire economic challenges where basic necessities are available only via contraband; a nation whose infrastructure is crumbling apart; a nation which is the subject of sanction and global isolation; a pariah nation where power is getting even more increasingly centralized in the office of the increasingly paranoid president.

Seeing from this context, whether one calls the January 21 incident an act of frustration, a coup d’etat attempt, a mutiny is irrelevant. What is more important is that some people finally said “Enough!” and laid bare the ugliness of the Isaias Afwerki regime for the whole world to see. It was specially sweet that the only media in the world–Eri-TV– that was trying to deny the truth was forced to tell the truth. And given the global press coverage: mission accomplished. Isaias Afwerki’s twenty one year campaign to show that he is beloved by his people, that whatever “opposition” (opposition always in scare quotes) he faces is external was demolished in 12 hours by brave Eritrean soldiers. Read more

Friday, January 25, 2013

TPLF Fired More than 50 Employees from the Ethiopian Airlines

TPLF Fired More than 50 Employees from the Ethiopian Airlines

Posted by: admin    Tags:      Posted date:  January 23, 2013  |  No comment

Source: ESAT News

The Ethiopian Airlines has fired over 50 employees, who refused to be  members of the ruling party, EPRDF. Insiders from the Airlines informed ESAT that some of the employees fired or suspended had served the organization for about 30 years. The manager of Sheba Miles, one of the departments of EAL, Mr. Abdul Jebar Hamid was fired and arrested in connection with the ongoing Ethiopian Muslims’ protest in the country. Abdul was accused of making a call to Muslims who work in EAL to join the Protest.

The CEO of EAL , Mr. Tewlede G/Mariam , is criticized for staffing the long serving airline with young members of the ruling party. Some of the  employees fired of suspended include Abduljebar Hamid, Akalu Assefa, Antensay Amare, Bethelehem Tefera, Bethelhem Getachew, Eden Beye, Eden Kassaye, Iman Yassin, Samuel Endale, Solomon Bekele, Yirgalem Tadesse, Aida Zeleul, Amanuel Belesti, Amanuel Negash, Amanuel Tsegaw, Andualem Girma, Berhanu Solomon, Cherenet Alemu, Daniel Gebeyehu, Eden Muluwork, Enu Gebregziabher, Haimanot Negussie, Hirut Melese, Kidist Abera, Kinfemichael Shigutie, Mathyas Admassu, Mekdes Abera, Melat Asrat, Tinigert Demissie, Samrawit Geremew, Samrawit Geremew, Semira Aman Sherif, Tezera work Hailu, Wendwosen Habte,   and Yohannes Fisseha. Source http://www.ethiofreedom.com/tplf-fired-more-than-50-employees-from-the-ethiopian-airlines/

- Datteren hans er Afrikas første kvinnelige milliardær


RIK: Angolas president Jose Eduardo dos Santos sin familie har store økonomiske ressurser.

RIK: Angolas president Jose Eduardo dos Santos sin familie har store økonomiske ressurser.
Publisert 25.01.13 - 12:28, endret 25.01.13 - 12:42 (© NTB)


Isabel dos Santos, den eldste datteren til Angolas president José Eduardo dos Santos, er blitt Afrikas første kvinnelige milliardær, ifølge Forbes Magazine.
Den mediesky 40-åringen etablerte sin første virksomhet, en restaurant ved navn Miami Beach, i 1997 i hovedstaden Luanda. I dag sitter hun i styret i en rekke selskaper både i Angola og den tidligere koloniherren Portugal.

President dos Santos' parti, MPLA, ledet Angola fram til uavhengighet etter en lang frigjøringskamp med støtte fra Cuba og Sovjetunionen og fortsatte å styre gjennom en lang borgerkrig, som først tok slutt i 2002.

Siden har Angola blitt en av Afrikas viktigste oljeeksporterende nasjoner. Landets elite har gjort seg rik, mens det store flertallet av befolkningen lever i dyp fattigdom.

Isabel dos Santos eier blant annet en andel på 28 prosent i Portugals største kabel-TV-selskap, ZON, og 19,5 prosent i Banco BPI, en av Portugals største private banker. I Angola har hun store eierandeler, blant annet 25 prosent i et av landets to mobiltelefonselskaper.

- Når man leser registeret over eierskap og andeler i Angola, er det som en «Hvem er hvem» av presidentens familie, partilederne og de militære sjefene, sier Peter Lewis ved Johns Hopkins-universitetet. http://www.vg.no/nyheter/utenriks/artikkel.php?artid=10106899

ግኡሽ አበራ ከቪኦኤ የትግርኛው ፕሮግራም ጋር ያደረገው ቃለ-ምልልስ

ትርጉም በእየሩሳሌም አርአያ Interview on Monday, January 14, 2013



ጉዕሽ፥ በእኔ በኩል የነበረውን አጠር አድርጌ ልግለፅ፤ የፌስ ቡክ ተጠቃሚ ነኝ።


..ከተቃዋሚዎች ጋር እኛ ደጋፊዎች የተለየ ሃሳብ ነው የምንፅፈው። ያው እኔም አገሬን፡ ሕዝቤን ስለምወድና የመንግስትም ደጋፊ ስለሆንኩ ተፅፎ ያየሁትን ( የአበበ ገላው ፎቶ ያለበት እሱ ይፃፈው አይፃፈው) ግን መለስን ገድዬዋለሁ፤ ሌሎችንም እገድላለሁ፤ በተለይ ወያኔዎችን እንገድላለን» የሚሉ ፅሁፎችን ስለምመለከት ..ከዚህ በመነሳት እነሱ የሚያደርጉትን ማስፈራራት እኔም ለማስፈራራት ስል በዛ መሰረት ፅፌያለሁ።



ጥያቄ፥ ምን ብለህ ነው የፃፍከው?


ጉዕሽ፥ ያው ወያኔዎችን እንገድላለን ሲሉ፤ እኛም መልሰን እንገድላችኋለን ብዬ የመሰለኝን ፅፌላቸዋለሁ።



ጥያቄ፥ በተለይ አበበ ገላውን ጠቅሰህ ነው የፃፍከው?


ጉዕሽ፥ አዎ ለእርሱ ለአበበ ገላው ፅፌለታለሁ::

ጥያቄ፥ አንተ ከመግደልህ በፊት እኛ ቀድመን እንገድልሃለንየሚል ነገር ፅፈሃል?

ጉዕሽ፥ አዎ እርሱ ሲፅፍ ..አንተ ከመግደልህ በፊት እኛ ቀድመን እንገድልሃለን ብዬ ፅፌለታለሁ።

ጥያቄ፥ ወደ አሜሪካ ኤፍ ..አይ ምርመራ ቢሮ ሪፖርት አድርጎብህ ነበር?

ጉዕሽ፥ ሪፖርት ማድረጉን ሰምቻለሁ። ከዛም መጥተው አናግረውኛል፤ .<ይህን ብለህ፡ እንዲህ ብለህ ፅፈሃል> ብለው ጠይቀውኛል፤

ጥያቄ፥ እነማን ናቸው መጥተው ያናገሩህ?

ጉዕሽ፥ ኤፍ..አይ ናቸው መጥተው ያናገሩኝ

ጥያቄ፥ መቼ መጥተው አናገሩህ?

ጉዕሽ፥ ከሁለት ሳምንት በፊት ነው መጥተው ያናገሩኝ..በፈረንጆች ገና..

ጥያቄ፥ እሺ ቀጥል ..

ጉዕሽ፥ ጠየቁኝ፤ እኔ ደግሞ ነገርኳቸው። ለተፃፈው ፅሁፍ ነው መልስ የሰጠሁት ብዬ ነገርኳቸው። የተፃፈውን ፅሁፍ አሳዩኝ፤ እንገድላለን ብለው ለፃፉት እኛም እንገድላለን ብዬ መልሻለሁ። የፃፍኩት ለማስፈራራት እንጂ ሆነ ብዬ ያሰብኩበትናደርገዋለሁ ብዬ አይደለም። አለ አይደል እኔ በፅሁፍ (ቃል) ለማስፈራራት ያክል የመለስኩት ነው። እነርሱ ያሉት ግን አበበ ገላውን ለመግደል ከሌሎች የስርዓቱ ሰዎች ጋር ሲመክር ተያዘ፤ የተባለው ልክ አይደለም። እኔ ሁል ጊዜም በስራ ተጠምጄው የምውለው፤ ጊዜ የለኝም።

ጥያቄ፥ በማንኛውም መንገድ ከኢትዮጲያ የፀጥታ ተቋማት ጋር ምንም ግንኙነት የለህም?

ጉዕሽ፥ እኔ ከመንግስት ጋር ምንም ግንኙነት የለኝም። የመጣሁት በ 2008 ሲሆን አመጣጤም በዲቪ ነው። ተማሪ እያለሁ ዪኒቨርሲቲ ልገባ ስል ዲቪ ደረሰኝና ወደዚህ አገር መጣሁ። እኔ ከመንግስት ጋርም ሆነ መንግስትን ከሚመለከት ስራ ጋርንም ግንኙነት የለኝም።

ጥያቄ፥ ለመሆኑ የት አገር ነው የምትኖረው?

ጉዕሽ፥ ቦስተን ነው ያለሁት

ጥያቄ፥ ለኤፍ..አይ ስትነግራቸው እነሱ ምን አሉህ?

ጉዕሽ፥ በፅሁፍ እንዲህ ብላችሁ መመላለሳችሁ ጥሩ አይደለም አሉኝ። ግን ምንም ችግር የለብህም ብለው ነግረውኛል።"አበበ ገላውን ለመግደል ከሰዎች ጋር ሲያሴርና ሲሰልል ተገኘ’’ የሚል ነው በቪዲዮ ወጥቶ ያየሁት፤ እኔ ግን እንደዚያ አይነት ስራ አልነበረኝም።

ጥያቄ፥ ሰዎችን ማስፈራራት ጥፋት እንደሆነ ገልፀውልህ ይሆናል።.በአንተም ሆነ በእሱ ወይም በሌላው ዛቻ ማድረስ በዚህ አገር ጥፋት እንደሆነ ታውቃለህ?

ጉዕሽ፥ እንገድልሃለን ሲሉህ - እንገድላችኋለን ..ብለህ መልስ መስጠት ጥሩ እንዳልሆነ ነው የነገሩኝ። እኔም ሆነ ብዬ

የፈፀምኩት ሳይሆን፥ ባለው የአገር ስሜት እኔም አገሬን የምወድ በመሆኔ ከዛ ስሜት ተነስቼ የፃፍኩት እንጂ ሆነ ብዬ

አይደለም። አበበ ገላው ምን አይነት ሰው እንደሆነ፡ የት አገር እንደሚኖር የማውቀው ነገር የለም። እንገድላችኋለን

ለምትለው እኔም የሚመስለኝን ፅፌያለሁ እንጂ እኔ ለመግደል ያደረኩት ነገር የለኝም።

ጥያቄ፥ ኤፍ..አይ ከዛ በኋላ ተመልሰው አገኙህ?..አንድ ጊዜ ብቻ ነው ያነጋገሩህ?

ጉዕሽ፥ ቪዲዮው ከወጣ በኋላ ጠይቀውኛል፤‘’ ደህና ነህ ወይ? እንዴት ነህ?’’ ብለው ጠየቁኝ.. 

ጥያቄ፥ ለሁለተኛ ጊዜ?

ጉዕሽ፥ አዎ ለሁለተኛ ጊዜ። ቪዲዮው ከወጣ በኋላ መጥተው« ያለውን እንቅስቃሴ ተመልክተናል። ምንም ችግር ስለሌለብህ አትጨናነቅ ብለው ነው የነገሩኝ..

ጥያቄ፥ ስለዚህ ለደህንነትህ ሲሉ ነው የመጡት ማለት ነው::

ጉዕሽ፥...ስለእኔ ሁኔታ ከጠየቁኝ በኋላ በተመሳሳይ ስለእኔ የሚፃፉትንና የሚደረጉትን ዝም ብለህ መከታተል አለብህ ብለው ነው የነገሩኝ

ጥያቄ፥ መጀመሪያ ምን ያክል ሰዓት አነጋገሩህ?

ጉዕሽ፥15 ደቂቃ ገደማ ነው ያነጋገሩኝ፤ ሲመጡ ስራዬ ላይ ነበርኩ።

ጥያቄ፥ የመዘገቡት ነገር ነበር ..

ጉዕሽ፥ አዎ፤ እኔ በበኩሌ በቪዲዮ ላይ ስለወጣው የስም ማጥፋት ማለት በመንግስት የተላከ ነው፤በአሳይለም የሚኖር ሰላይ ነው ’’ ስለተባለው ጠይቄያቸዋለሁ። ሌላው ከመንግስት ጋር ግንኙነት አለው ስለተባለው ነግሬያቸዋለሁ። እኔ በአሳይለም አይደለም የመጣሁት። በአሳይለም አይደለም የምኖረው

ጥያቄ፥ እሺ በመጨረሻ በምን መደምደሚያ ተሰናበታችሁ? ነፃ መሆንህን አረጋገጡልህ?..ኤፍ..አይ. ምን ዋስትና ሰጥተው አሰናበቱህ?

ጉዕሽ፥ ምንም መጨናነቅ የለብህም፤ እንዲህ አይነት ፅሁፍ የለብህም.. ብለው ነው የነገሩኝ። ኤኒቲንግ ሃፕን

..የሚያስፈራራህ ሰው ካለ ያው ስለቤተሰቤ ሁኔታና ከመንግስት ጋር ግንኙነት ነበረህ ወይ ብለው ጠይቀውኛል፤

ወላጆቼ ምን ይሰሩ እንደነበርና ወላጆቼም ከመንግስት ጋር ምንም ግንኙነት እንደሌላቸው የራሳቸውን ንግድ እንደሚሰሩ፡ እኔም ተማሪ እንደነበርኩ፤ ከመንግስት ጋር ምንም ግንኙነት እንደሌለኝ ነገር ግን እንደ አገር ልጅነቴ የመንግስት ደጋፊ..ህዝቤንም እወዳለሁ፤ እደግፋለሁ ብያለሁ።

ጥያቄ፥ ከዚህ ሁኔታ በኋላ ከወዳጆችህ እና ተቃዋሚ ከሚባሉ ምን አይነት ምላሽ እያገኘህ ነው?

ጉዕሽ፥ አይዞህ የሚል ሞራል ነው ጓደኞቼና ሌሎች በውጭ አገራት የሚኖሩ በስልክ ጭምር እየደወሉ“አይዞህ በተፈጠረው ሁኔታ መናደድ የለብህም፤ ሌላም ነገር ካለ ልንተባበርህ ዝግጁ ነን” ብለው ነው የነገሩኝ።

መጨረሻ የጋዜጠኛው ማጠቃለያ፥

የኤፍ..አይ ምርመራ ቢሮ በሰጠው ምላሽ የግድያ ሙከራ ነበረ ለማለት የሚያስችል ማስረጃ አላገኘንም፤ ክስም አልመሰረትንም” ብሏል።

አበበ ገላው በቢጫ የተሰመረበትን አባባል ተዛብቶ ካልቀረበ በቀር ካለው እውነታ አንጻር በምርመራ ተይዞ በሚገኝ ጉዳይ ላይ ማንም ሊናገረው የሚችል አይመስለኝም፣ ሆኖም ጉዳዩን እናጣራለን ብሏል። ከዚህም አክሎ ከግኡሽ አበራ ጋር ፈጽሞ ምንም አይነት ግንኙነትም ሆነ ትውውቅ ኖሮን አያውቅም ብሏል::

በግኡሽ ላይ ምንም አይነት ጥቆማም ሆነ ክስ አቅርቤ አላውቅም፣ የFBIን ትኩረት የሳበውም በራሱ ህገወጥ እንቅስቃሴ ብቻ መሆኑን አስገንዝቧል። በዘሩ ምክንያት የደረሰበት ችግር እንደሆነ በርሱም ሆነ በሌሎች የተነገረው አባባል ፈስሞ ከእውነት የራቀ አጸያፊ የህወሃቶች ትሮፓጋንዳ መሆኑን አስምሮበታል። በግለሰቡም ሆነ በአንዳንድ የህወሃት ሰዎች እኔን አስመልክቶ እየተናፈሰ ያለው የሀሰት እና የጥላቻ ቅስቀሳ ከነመረጃው ለሚመለከታቸው የህግ አካላት አቀርባለሁ በማለት አስግንዝቦ ተመሳሳይ ህገወጥ ጥረቶች በአስቸኳይ ሊቆሙ ይገባቸዋል በማለት ተናግሯል።

Source Addisvoice

http://tigrigna.voanews.com/content/tig-abebegelaw/

1583711.html?

Thursday, January 24, 2013

FBI aware of TPLF's terrorist activities: Genocide Watch

By Abebe Gellaw; January 23, 2013

(ESAT News) -- Genocide Watch, the Global coalition to end genocide and mass atrocities, says that the Federal Bureau of Investigation (FBI) is well aware of the fact that the Tigray People Liberation Front (TPLF) is a terrorist organization that the United States should label as such. In an exclusive interview with ESAT, President of Genocide Watch, Prof. Gregory Stanton, said any specific threats from TPLF agents and operatives in the United States should be reported to the FBI right away. "The FBI has got the TPLF already in its sights. It knows very well that the TPLF is a terrorist organization," he said. He also pointed out that the U.S. should declare the TPLF a terrorist organization and made clear that efforts would be exerted to bring that to the attention of the concerned authorities. TPLF is already registered in the Global Terrorism Database (GTD), kept by the National Consortium for the Study of Terrorism and Responses to Terrorism, a center of the U.S. Department of Homeland Security.  pleas read more fromhttp://www.ethiomedia.com/addis/5082.html

Wednesday, January 23, 2013

Samfunnsprofiler sender sint asylbrev til Stoltenberg

Forfatter Jon Michelet mener Norge er blitt for firkantet i asylpolitikken.
En rekke kjente samfunnspersoner har skrevet et brev til statsminister Jens Stoltenberg som en protest mot det de mener er hans inhumane asylpolitikk.

- Jeg synes vi har fått en politikk som er for umenneskelig, rett og slett. Det gjelder særlig de barna som har vært her lenge. Det er det verste – at de sender ut barn som har bodd hele livet i Norge til land de ikke kjenner. Ville vi ha gjort det samme mot våre egne barn? sier forfatter Jon Michelet.
Han er en av mange samfunnsprofiler som har skrevet under på et protestbrev til statsminister Jens Stoltenberg (Ap) og justisminister Grete Faremo (Ap).

Mener Norge er blitt for firkantet

I brevet skriver de at Norge har gått fra å være et «foregangsland når det gjelder en human flyktningepolitikk» til å bli et land der «rettssikkerhet» og «medmenneskelighet» er blitt skjøvet i bakgrunnen.
- Det var nok nødvendig på et punkt å gjøre porten for å få asyl i Norge litt smalere og lavere. Det fantes misbruk av ordningen, og det vil det alltid gjøre. Men jeg synes vi er blitt for firkantet, sier Michelet.
Av de andre samfunnsprofilene som har skrevet under på brevet, er blant annet Bernt Hagtvet, Per Petterson, Linn Ullmann og Espen Klouman Høiner.

Skremt av dårlig saksbehandling

Tidligere førstelagmann Nils Erik Lie er en av initiativtagerne bak aksjonen. Han opplever at norsk lov og menneskerettighetskonvensjonen ikke alltid blir fulgt i behandlingen av asylsøknader.
- Etter å ha blitt pensjonist har jeg kommet i nærkontakt med en del konkrete enkeltsaker, og ikke minst enkeltpersoner. Jeg har sett hvordan de er blitt behandlet og er blitt skremt av saksbehandlingen, problematisk rettssikkerhet og svakheter i begrunnelsene, sier Lie.
 
Professor Bernt Hagtvet forteller at hovedårsaken til at han stiller seg bak brevet, er de såkalte «asylbarna» - barn som har bodd hele livet i Norge, men som likevel blir kastet ut av landet sammen med foreldrene.
- Det kan godt tenkes at foreldrene har misbrukt asylinstituttet da de kom til Norge, men det er irrelevant. FNs barnekonvensjon sier at hensynet til barna skal telle mest. Jeg er forundret over med hvilken letthet departemenet har satt hensynet til disse barna til side. Etter mitt syn tenker Faremo altfor rigid, sier han. lese mer

ኢትዮጵያ ፣ የ ጋዜጠኞቹ ገጠመኝና ዓላማ - ማርቲንን ዮሃን


epa03040270 (FILE) A handout picture taken in 2010 and provided by Kontinent Agency on 18 October 2011 shows Swedish photojournalist Johan Persson on assignment at an undisclosed location. Reports state that a court in Ethiopia on 21 December 2011 found Persson and his colleague and journalist Martin Schibbye guilty of supporting terrorism after the pair illegally entered the country from Somalia with the rebel Ogaden National Liberation Front (ONLF). The pair now face up to 15 years in prison. Swedish Prime Minister Frederick Reinfeldt said in a statement that they should be freed as soon as possible as they have been in the country on a journalistic mission. Their next court appearance is scheduled for 27 December 2011 when sentencing could occur. EPA/KONTINGENT AGENCY SWEDEN OUT HANDOUT EDITORIAL USE ONLY/NO SALES +++(c) dpa - Bildfunk+++

ኢትዮጵያ ፣ የ ጋዜጠኞቹ ገጠመኝና ዓላማ

ማርቲንና ዮሃን ቃልቲ ሳሉ ሌሎች እስረኞች «የስዊድን ኤምባሲ» የሚል ስያሜ ወደተሰጠው መኝታ ስፍራቸው ይመጡ እንደ ነበር በፈገግታ ያስታውሳሉ። የኦጋዴን በረሃና የቃሊቲ እስር ቤት ገጠመኞቻቸውን የሚተርክ መጽሐፍ በጥቂት ወራት ውስጥ ሲያሳትሙ ገቢው በኢትዮጵያ የሚገኙ ጋዜጠኞችንና ቤተሰቦቻቸውን የሚረዳ ተቋም ለማቋቋም እንዲውል አቅደዋል፤
Pedestrians walk past the Federal High Court building in Addis Ababa, Ethiopia Tuesday, Nov. 1, 2011. A witness in a terror trial against two Swedish journalists Johan Persson and Martin Schibbye arrested during a clash with rebels in the Ogaden in the country's restive east in July told the court on Tuesday that the pair planned to support a rebel group. The two Swedes pleaded not guilty to charges of terrorism during a preliminary hearing Oct. 20 but admitted to having violated immigration laws. (AP Photo)
የኢትዮጵያ መንግስት ድንበሬን ያለፈቃድ አቋርጠዋል፣ አሸባሪዎችን ደግፈዋል በሚል ክስ ያሰራቸው ሁለቱ የስዊድን ጋዜጠኞች ማርቲን ሺቤና ጆሃን ፔርሰን ከእስር ከተለቀቁ አምስት ወራት አልፈዋል። ጋዜጠኞቹ በኦጋዴንና በቃሊቲ እስር ቤት ሳሉ ያጋጠማቸውን በመጽሐፍ ለማሳተም ዝግጅት ላይ ናቸው። የኢትዮጵያ ጋዜጠኞችንና ቤተሰቦቻቸውን የሚደግፍ ድርጅትም ለማቋቋም እንቅስቃሴ ጀምረዋል። ከእስር የተፈቱትን የስዊድን ጋዜጠኞች ሉድገር ሻዶምስኪ አነግሯቸዋል ገመቹ በቀለ እንደሚከተለዉ አሰባስቦታል።

ማርቲን ሺቤና ዮሃን ፔርሰን የኢትዮጵያን ድንበር በህገወጥ መንገድ በመግባትና ከኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር ጋ ተባብረዋል በሚል ክስ ታስረው 14 ወራት በቃሊቲ እስር ቤት ከቆዩ በኋላ ነው ባለፈው መስከረም ወር ከእስር የወጡት። በኦጋዴን በረሃና በእስር ቤት ያሳለፉትን ቆይታ በመጽሐፍ የማስፈር ሐሳብን የወጠኑት እዚያው ቃሊቲ እስር ቤት ሳሉ ነው፤ ማርቲን ሺቢዬ፣

epa02970731 A handout picture taken in 2009 and provided by Kontinent Agency on 18 October 2011 shows Swedish journalist Martin Schibbye on assignment in the Philippines. The trial of two Swedish journalists, who were arrested on allegations of terrorists activity in Ethiopia's Ogaden region on 01 July after entering the country from Somalia with the rebel Ogaden National Liberation Front (ONLF), is due to start in Addis Abeba, Ethiopia on 18 October 2011. EPA/KONTINGENT AGENCY HANDOUT EDITORIAL USE ONLY/NO SALES +++(c) dpa - Bildfunk+++
ማርቲን ሽብዮ


«ለ14 ወራት የመናገር፣ የመጻፍና የማሰብ መብታችንን ተነግፈናል። በነዚህ የስቃይ ወራት ምናልባት አንድ ቀን ወጥተን ይህን ታሪክ እንጽፋለን ብለን እናስብ ነበር። እንዲህ ዓይነቱ የጋዜጠኝነት የተስፋ አጥር ነው አዕምሮአችን ንቁ ሆኖ እንዲቆይ ያደረገ።»

ማርቲንና ዮሃን አሁን ከእስር ነጻ ሆነው ሀገራቸው ተመልሰዋል። ሆኖም በቃልቲ ያሉ የሌሎች ጋዜጠኞች ህይወት አሁንም እንደሚሳስባቸው ይናገራል ዮሃን ፔርሰን፣

«በርግጥ ከእስር በመለቀቃችን እድለኞች ነን። ሆኖም ግን አዕምሮያችን እረፍት አላገኘም ምክንያቱም ብዙ ባልደረቦቻችን አሁንም እዚያው ናቸው። ብዙን ጊዜ በምን ዓይነት ሁኔታ እንዳሉ ራሴን እጠይቃለሁ። አሁንም እዚያው ናቸው። ምክንያቱም እዚያ ከገባህ ጥሩ ስፍራ አይደለም። በዚህ እስር ቤት መሞት ቀላል ነው። እኛ ከመንግስታችን ባገኘነዉ ትልቅ ድጋፍ ነጻ ወጥተናል። በርካቶች ግን አልታደሉም አሁንም እዚያው ናቸው። »



ማርቲንና ዮሃን ቃልቲ ሳሉ ሌሎች እስረኞች አስፕሪንና ሌሎች መድኒቶችን ለማግኘት «የስዊድን ኤምባሲ» የሚል ስያሜ ወደተሰጠው መኝታ ስፍራቸው ይመጡ እንደ ነበር በፈገግታ ያስታውሳሉ። የኦጋዴን በረሃና የቃሊቲ እስር ቤት ገጠመኞቻቸውን የሚተርክ መጽሐፍ በጥቂት ወራት ውስጥ ሲያሳትሙ ገቢው በኢትዮጵያ የሚገኙ ጋዜጠኞችንና ቤተሰቦቻቸውን የሚረዳ ተቋም ለማቋቋም እንዲውል አቅደዋል፤

«እዚህ ስዊዲን ትልቅ ድጋፍ አለን። ህዝቡ 170 ሺ ዩሮ አሰባስበውልናል። ይህ ገንዘብ እስር ቤት እያለን በጣም ረድቶናል። በተቀረው ገንዘብ አንድ ቀና ተግባር ለመፈጸም አስበናል። ከመጽሃፉ ሽያጭ በሚገኝ ገቢም የዮሃንና ማርቲን ተቋምን አቋቁመን፣ በዚያ አስቀያሚ ሁኔታ የሚኖሩትን ጋዜጠኞች በመድሃኒት፣ በምግብና በህግ ድጋፍ ለመርዳት አቅደናል። እናም ወደ ፊት የኢትዮጵያ ጋዜጠኞችና ቤተሰቦቻቸው ለተቋሙ በማመልከት የገንዘብ ማግኘት ይችላሉ።»

ገመቹ በቀለ
ሸዋዬ ለገሠ

Audios and videos on the topic  ለማድመጥ እዚህ ላይ ይጫኑ

A letter to Awrambatimes Editor

Tenayesteln Ato Dawit,
Awrambatimes Editor

I just called you this morning after I watched a video about “Muslim Extremism” in Ethiopia on your Website. The timing
Ethiopia Muslim Election Turns Deadly
Ethiopian Muslims killed by Terrorist Woyane/TPLF is very troubling. The Woyane regime is sentencing Ethiopian Muslim leaders under the cover of “Extremism”. The peaceful protest is now almost one year old. It is for Justice based on Woyane’s own constitution, Article 27. Building Muslim Ethiopia is the view of fringe paid extremists most of them are working for Woyane to divide Ethiopian Muslims.

The Ethiopian Muslims have been demanding for regime to stop recruiting cadres to run their religious establishments. Ethiopian Orthodox is now divided and the regime is doing the same to Muslims. The difference here is the Muslims said no while the Orthodox Christians are now under three groups. Synod 1, Synod 2 and Synod 0. Division helps the regime to control the groups by its cadres.
In any society there are fringe elements. There are white supremacists who wanted to create America for only Whites. Their view is not aired on mainstream media. Posting of the fringe video with sound tack from “paid” extremists from paltalk room is not responsible journalism. No mainstream media will put white extremists view on their pages.

Woyane is happy to see such video like yours for its propaganda against the peaceful Ethiopian Muslims struggle for justice and dignity. We have many hours of Ethiopian Muslim leaders videos on their struggle. You need to post those videos to tell the overwhelming majority of Ethiopian Muslims story. Otherwise it sounds like “Akeldama”. Glad to be on your radio to discuss this issue.
Selamta,
Tedla Asfaw

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የ ኢትዮጵያ መንግስትን አስጠነቀቀ ካፍ ኢትዮጲያን 10ሺ ዶላር ቀጣት

ጥር ፲፬ (አስራ አራት) ቀን ፳፻፭ ዓ/ም

በደጋፊዎቹ ላስቲክ ዉርወራ ካፍ ኢትዮጲያን 10ሺ ዶላር ቀጣት በቀጣዮቹ ጨዋታዎች ካልተደገመ 5ሺ ዶላር ይቀነስላታል፡፡ኢሳት ዜና:- በኢትዮጵያና በዛምቢያ መካከል ትናንት ምሽት የተደረገውን እግር ኳስ ጨዋታ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ከማሰራጫ ቻናል በድብቅ በመውሰድ ማስላለፉን ደርሸበታለሁ ሲል የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን(ካፍ) መግለጹን ኒው ቢዝነስ ኢትዮጵያ ዘገበ እንደ ዘገባው የ ኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ሌሎች የቴሌቪዥን ጣቢያዎች የሚያሰራጩትን ጨዋታ በመስረቅ ጫዋታውን እንዳስተላለፈ የተደረሰበት በእረፍት ሰዓት የጨዋታው ስፖንሰር እንደሆኑ አድርጎ የበርካታ ድርጅቶችን ማስታወቂያ ሢሰራ ነው።

በካፍ መግለጫ መሰረት የ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የፈጸመው ማጭበርበር ሁለት መልክ ያለው ነው።
አንዱ ማጭበርበር ጫዋታውን ክፍያ ሳይፈጽም በድብቅ ማስተላለፉ ሲሆን፤ሁለተኛው ደግሞ በዚያው በተሰረቀ የ አየር ሰ ዓት <<ይህን ጨዋታ ስፖንሰር በመሆን ያስተላለፉላችሁ እነ እገሌ ናቸው” እያለ የበርካታ ድርጅቶችን ማስታወቂያ መሥራቱ ነው።

ይህ የ ኢቲቪ ድርጊትም በሁለተኛው ግማሽ በጨዋታው ኮሜንታተር ሁለት ጊዜ ተጋልጧል እንደ ጋዜጣው ዘገባ ።
ጨዋታውን ለማስተላለፍ ፈቃድ ያለው የቴሌቪዥን ጣቢያም በቸዋታው መሀል በፃፈው <<ቴክስት>> የ ኢትዮጵያ ቴሌቪዥንና ራዲዮ ድርጅት ምንም ዓይነት ክፍያ ሳይፈጽም ጨዋታውን እያስተላለፈ ነው።>> በማለት ድርጅቱ ከድርጊቱ እንዲቆጠብ አሣስቧል።

የ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከ 31 ዓመት በሁዋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ቢያልፍም፤ መንግስት ለቴሌቪዥን ስርጭት ከፍተኛ ገንዘብ ተጠይቄያለሁ፤ ይህም ዋጋ በጣም ተወዶብኛል>> በማለት ላለማስተላለፍ መወሰኑ ይታወሳል።
ኢትዮጵያ በዘርፈ-ብዙ ሙስና በብዙ ሚሊዮን የሚገመት ብር የሚዘረፍባትና ለስርዓቱ ቅርበት ያላቸው ግለሰቦች ሳይቀሩ በሆነ ባልሆነው ከፍተኛ ገንዘብ የሚያፈሱባት አገር መሆኗን የተለያዩ ጥናቶች ያመለክታሉ።
በጉዳዩ ዙሪያ ቀደም ካሉት ቀናት አንስቶ አስተያዬት ሢሰጡ የነበሩ ሰዎች፡<< 18 ሚሊዮን ብር እንኳን ለመንግስት ለዘመኑ ባለሀብቶች ቀላል ነው፤ በዚያ ላይ ሁሉንም ባይሆን የተወሰነውን ከ አገር ውስጥ ማስታወቂያ መሸፈን ይቻላል።መንግስት ማሳዬት ያልፈለገው በ እርግጥ ገንዘብ አጥቶ ነው?ወይስ በደቡብ አፍሪካ የሚካሄድን ተቃውሞ በመፍራት ነው?>>በማለት ሲጠይቁ ነበር።

ለኢትዮጵያ መንግስት የተሰጠውን ማስጠንቀቂያ የተመለከቱ በርካታ ኢትዮጵያውያን፦<< በልጆቻችን በኮራንበት ቀን ለማይረባ ገንዘብ ሲል ተራ ማጭበርበር ውስጥ በገባው መንግስት አፈርን፤ ግለሰብ ቢሰርቅ በህግ ይጠየቅ እንል ነበር። የሰረቀው <<ሌባ መቀጣት አለበት>>የሚል ህግ የፃፈው መንግስት ነው ሲባል ግን ከማፈር በስተቀር ምን እንላለን ብለዋል።

በጉዳዩ ዙሪያ መንግስት የሰጠው አስተያየት የለም።

posted by Aseged Tamene

የተከደነ ብቃት በዓለም አደባባይ ሲውል

“አንድ አዲስ ያልተጠበቀ ብርቅዬ ነገር”
ከዛሬ የከሰዓት በኋላ ኢሮ ስፖርት ትንተና የተወሰደ
ከሥርጉተ ሥላሴ 22.01.2013
South Africa Ethiopian fansመቼም ፍቅር ከነተፈጥሮው የሚገኝበት ሚስጢር ከእናትና ከማልያ ላይ ብቻ ነው። የማልያ ፍቅር ተጫዋቹን ብቻ ሳይሆን ታዳሚውንም በሙሉ ፈቃደኝነት የሚሰደምም … ዕጹብ ድንቅ ጥበብ ነው። የበቃ!

እግር ኳስ የዓለምን ህዝብ በፍቅር ክንፍ የሚያደርግ ጨዋታ ነው። ሌላው ቀርቶ የእግር ኳስ ህግጋትን በሚመለከትም ከዳኞች ባላነሰ ታደሚዊቹ በቂ ዕውቀት እንዳላቸው እገምታለሁ። ስለምን? በእግር ኳስ ጨዋታ ታዳሚው በባለቤትነት ስሜት መንፈሱንና አካሉን በፈቃዱ ለድንቡልቡሏ ውብ ተዋናይ በውዴታ ስለገበረ፤ ሰለለገሰ በቀላሉ ሜዳ ላይ ባለው ትዕይንት ብቻ መማር ስለሚቻል።
የተቀባው እግር ኳስ ዕልፍ አዕላፋትን ካለምንም ቅድመ ሁኔታ በፍቅር ብቻ ቤተኛ በሚያደርገው ስጦታው በሙያው የሰለጠኑ፤ በጸጋው የተካኑ የብርቅና ድንቅ ሰዎችም ማፍሪያ ተቋም ነው። እግር ኳስ በሰው ኃይል አሰላለፍና አደረጃጃትም ሆነ አመራር ከዓለም- ዓቀፍ ጀምሮ እስከታች ድረስ በተዋረድ ሰፊ ሰራተኞችን ያሰማረ የሥራ መስክ ነው።

እግር ኳስ በኢኮኖሚ አቅሙ ሆነ በዓለምዓቀፍ ደረጃ የፖለቲካ ተጽዕኖ በማሰደር እረገድም አንቱ የተባለ ነው። ዘረኝነትን በመዋጋት እረገድም ግንባር ቀደም ሲሆን፤ በማህበራዊ ህይወትም ቢሆን ወሳኝ ድርሻ ያለው ዘርፍ ነው። እግር ኳስ የአንድ ሀገርን የባህል ደረጃ ከፍ ከሚያድርጉት ወሳኝ ክስተቶች አንዱ ሲሆን፤ አብሶ አዲሱን ትውልድ በፍቅር በመገንባት በኩልም የእራሱ መጠነ ሰፊ አስተዋፆ አለው። http://www.ecadforum.com/Amharic/archives/5776

Tuesday, January 22, 2013

To Dawit Kebede, Awramba Times Editor

Where are the Ethiopian people in this discussion?

Dear Ato Dawit Awramba Times Editor,

dawit-kebede2Melkam Timket, I followed a one hour of your recent guest appearance on “Civility” Room posted on YouTube. The tape stopped on the questions and answers time from the audience. You claim that the attack on you by diaspora journalists is because of your Tigrean identity, you went on and say some Tigreans like Abrah Belai even distance themselves from being a Tigre. To defend your claim you brought Abrah Belai, Ethiomedia Editor interview on which you alleged Abrah said he was born in Raya very close to Amhara speaking area of Wello, Is that not true?

The recent fight in Addis Ababa University is sure not of diaspora journalists instigated. Woyane has planted ethnic mistrust in our country for more than 21 years. Woyane rule in the name of the people of Tigray. Tigrai elites we can say 99.6 percent are behind Woyane. Who is to blame for this, the diaspora journalists?
Please to read more click here ! 

ሰበር ዜና- ወያኔ በመካነ ኢየሱስ እና በሙሉ ወንጌል ቤተ-ክርስቲያናት ያለብንን የቤት ስራ አላጠናቀቅንም::አለ!!

ሰበር ዜና- ወያኔ በመካነ ኢየሱስ እና በሙሉ ወንጌል ቤተ-ክርስቲያናት ያለብንን የቤት ስራ አላጠናቀቅንም::አለ!!

የወያኔው መንግስት ሚኒስትር የሆኑት ሽፈራው ተክለማርያም መንግስታቸው በኦርቶዶስ ቤተ-ክርስትያን በኩል ያለውን የተጠላለፈ ያሉትን ችግር ባለን ልምድ መሰረት 95% ፈተነዋል ሲሉ የሙስሊሙን ህብረተሰብ ችግር ግን ትንሽ አስቸጋሪ የሆነብንን እና አመራር ብለን  ያመጣናቸው /የሾምናቸው / ሰዎች ማስተባበርም ሆነ ማሳመን ስላልቻሉ በወጣት ሙስሊሞች በኩል በሚደረገው እንቅስቃሴ ራሳቸው ላይ ገመድ እየጠመጠሙ ነው ሲሉ የእስልምና ምክር ቤት አመራሮችን ሲተቹ የሳቸውና የአጋሮቻቸው ገመድ ግን አልታያቸውም::እንደ የምንሊክ ሳልሳዊ ምንጮች::

ሽፈራው ተክለማርያም
አቶ ሽፈራው በአዲስ አበባ የደህንነት ቢሮ ውስጥ በተደረገው እና የሕወሓት አባላትን ብቻ ባሳተፈው በትግሪኛ በተመራው ስብሰባ ላይ እንደገለጡት አብዛኛው ሃይማኖተኛ እያለ ራሱን የሚጠራ አክራሪ ሁሉ በ ወያኔ ላይ ጥርሱን የነከሰ ስለሆነ በእያንዳንዱ በሚጠረጠር ሰው ላይ ሁሉ አስቸኳይ እርምጃ መወሰድ ይኖርበታል ሲሉ አሳስበዋል::የሚገርመው በመካነ እየሱስ ዉስጥ እና በሙሉ ወንጌል ዉስጥ ተሰግስገው ያሉ ቄስ እና ፓስተር ነን የሚሉ ግለሰቦች ሙስሊሙን እና ኦርቶዶክሱን ለመብቱ እንዲዋጋ እያማከሩ እና እየረዱ ስለሆነ ..በነዚህ ቤተ ክርስቲያናት ላይ መንግስት ያልተቋጨ የቤት ስራ ሥላለበት ዛሬ ነገ ሳይባል መንቀሳቀስ ያስፈልጋል ብለዋል::

አሉን ብለን ያስቀመጥናቸው ፓስተሮች እየሸሹን ሲሆን አገር ጥለው እየወጡ በዛው ሲቐሩ ሌሎቹ ደሞ ዝምታን መርጠዋል ብለዋል እንዲሁም የመካነ እየሱስ እና የሙሉ ወንጌል አመራር ፓስተሮች ከመድረክ አመራሮች እና ወጪ አገርም ሲሄዱ በአምልኮ መልክ ከጽንፈኛ ዲያስፖራዎች ጋር እየታዩ ስለሆነ ምን ይዘው ሄደው ምን ይዘው እንደሚመጡ በአፋጣኝ መታወቅ አለበት ብለዋል::

አቶ ሽፈራው በቁጣ የተናገሩ ይምሰላቸው እንጂ ፊታቸው ላይ የመደናገጥ እና የመጠራጠር ነገር ይነበብ ነበ ብለዋል የምንሊክ ሳልሳዊ ምንጮች::
በወቕቱ ተሰብስበው የነበሩት ትግሪኛ ተናጋሪዎች እርስ በርሳቸው እንዲተማመኑ እና እንዲተባበሩ የተነገራቸው ሲሆን ይህን ካላደረጉ ነገ የሚመጣባቸውን ችግር ማለፍ እንደማይችሉ ተመክረዋል..በወቅቱ ብዙ ባይባልበትም በቅርቡ ወደ ዱባይ ለሽርሽር በሚል ሄደው የከዱትን 4 የደህንነት አባላት በተመለከተ ዉይይት የተደረገ ሲሆን መረጃ ከማባከናቸው በፊት እንዲመለሱ እና ሰላማዊ የሆነ ኑሮ እንዲቀጥሉ ካልሆነ በሚሄዱበት አገር እንደ ተስፋየ መረሳ/ምሳሌ ሆነ/ድምፃቸውን አጥፍተው እንዲኖሩ እንዲሁም የፈለጉት ሊደረግላቸው እንደሚችል በቅርብ የምታገኙዋቸው ካላቸሁ ንገሩዋቸው ተብሉዋል::
እንዲሁም የድህረገጽ ስለላን በተመለከተ በውጭ አገር ሄደው መሰልጠን የሚፈልጉ እና ክራይቴሪያውን የሚያሙዋሉ ካሉ ጓድ ደብረጺሆንን ማናገር እንደሚችሉ ማሳሰቢያ ተነግሯል::ምንሊክ ሳልሳዊ