Yakob's Point of Views and News, Ethiopian politics and News, Cultures, Musics etc

Thursday, November 29, 2012

በደል የረሳል ወይስ ይለመዳል ወገን? አንዳንዶች ሀገራቸውንና ህዝባቸውን ለማገልገል እድሜ ዘመናቸውን እንደጣሩ፣ እንደፈለጉ፣ እንደናፈቁ ሳይሳካላቸው ያልፋሉ። በሌላ በኩል ሌሎች ደግሞ ይህ ወረወቃማ እድል ያለጊዜው እጃቸው ላይ ወድቆላቸው ያላግባብ ያለምንም ጥቅም ሲያሳልፉትና የወገንና የታሪክ ተጠያቂ ሲሆኑ እንመለከታለን። ሙሉውን ላማንበብ http://www.ethiopiazare.com/articles/opinion/2662-bedel-by-yehenew-anteneh

No comments:

Post a Comment