Yakob's Point of Views and News, Ethiopian politics and News, Cultures, Musics etc

Thursday, November 29, 2012

በራስ አሉላ አባነጋ ስም የተሰየመው ት/ቤት በመለስ ዜናዊ ተቀየረ Print E-mail
ኢየሩሳሌም አርኣያ
በትግራይ ተምቤን - አብዪአዲ የሚገኘውና በጀግናው ራስ አሉላ አባነጋ ስም ተሰይሞ የቆየው የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ስያሜው ተቀይሮ በመለስ ዜናዊ ስም እንዲሰየም መወሰኑን ታማኝ ምንጮች አስታወቁ።
http://www.ethiopiazare.com/the-news/latest/2661-eyerusalem-areaya

No comments:

Post a Comment