Yakob's Point of Views and News, Ethiopian politics and News, Cultures, Musics etc

Thursday, March 28, 2013

የመሰብሰብና የሰላማዊ ሰልፍ መብቶች

የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ የመሰብሰብና ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ መብቶች ኢትዮጵያ ዉስጥ አለመከበራቸዉን አመለከተ።

የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ በምህፃሩ ሰመጉ ባወጣዉ አንድ መቶ ሃያ አራተኛ ልዩ መግለጫ በሀገሪቱ የተለያዩ  የፖለቲካና የሲቪክ ማህበራት ስብሰባና ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ መብታቸዉ መጣሱን አጣርቶ ማሥረጃ ማካተቱን ገልጿል። ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር የሰመጉን ዳይሬክተር አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር  ዝርዝሩን ለማድመጥ እዚህ ላይ ይጫኑ

No comments:

Post a Comment