Yakob's Point of Views and News, Ethiopian politics and News, Cultures, Musics etc

Wednesday, December 19, 2012

የአቶ በረከት ስምዖን ሠራተኞች ብሶታቸውን በደብዳቤ ጻፉ

ይድረስ ለክቡር አቶ በረከት ስምዖን


የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን
ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ (ሚኒስትር)



ከእንጀራ ልጆችዎ



ክቡር ሚኒስትር አቶ በረከት ሆይ
ልብ ብለው ይስሙን፡፡ እባክዎትን አንድ ጊዜ ጆሮዎትን ያውሱን፡፡ ምነው ልብዎት በእኛ ጨከነሳ? ይህ የእንጀራ ልጅን የማግለል ሥራ ውጤቱ ጥሩ የሚሆን ይመስልዎታልን? እንዴት ነው ነገሩ?ሰሚ ያጣ ህዝብ ሮሮ

No comments:

Post a Comment