Yakob's Point of Views and News, Ethiopian politics and News, Cultures, Musics etc

Sunday, December 9, 2012

ለሞተው ህውሃት ነብስ ለመዝራት የታሰበ ህገ-ወጥ ሹመት

ምንም የፖለቲካ ፐሮግራም ሳያስፈልገው በየትኛውም ሁኔታ ፍትሃዊና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ በ
ኢትዮጲያችን ቢደረግ የወያኔ ስርዓት እንደሚያበቃለት ህዝብም ሆነ እራሳቸው የስርዓቱ ሰዎች
ጠንቅቀው ያውቁታል፡፡ ስለሆነም ነው ላለፉት ሃያ አንድ አመታት ይህ አምባገነን ስርዓት እራሱ
ያፀደቀውን ህገ-መንግስት ለአገዛዝ በሚመቸው መልኩ እየቀያየረ ላፀደቀው ህግ ሳይገዛ የህዝብን
በነፃነት የመኖር መብት ቀምቶ ያሻውን የሚያደርገው፡፡ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ላይ ይጠቁሙ

No comments:

Post a Comment