Yakob's Point of Views and News, Ethiopian politics and News, Cultures, Musics etc

Wednesday, January 9, 2013

በላሊበላ አቅራቢያ የወያኔ ባለስልጣናት ተገደሉ!!

Wednesday, January 9, 2013

በላሊበላ አቅራቢያ የወያኔ ባለስልጣናት ተገደሉ!!

ራሱን የኢትዮጵያ አንድነት እና ነጽነት ሃይል እያለ የሚጠራው ድርጅት በላሊበላ አቅራብያ በ አንድ አውቶብስ ላይ ተሳፍረው ሲሄዱ የነበሩ የብኣዴን/ኢህኣዴግ ባለስልጣናትን መግደሉን በስልክ ለኢትዮ ሚዲያ ለተባለ ድህረ ገጽ ደውሎ ማስታወቁን እና ሃላፊነቱን እንደሚወስድ መናገሩን የምንሊክ ሳልሳዊ ምንጮች ድህረ ገጹን ጠቅሰው ዘግበዋል::

ማክሰኞ እለት 45 ሰዎች በሚይዝ አውቶብስ ከ 2 ደርዞን በላይ የወያኔ ባለስልጣናት ሲጓዙ መግደሉን እና ቀሪዎቹም ከባድ የመቁሰል አደጋ እንደደረሰባቸው ይሀው ድርጅት አሳውቁዋል::ባለስልጣናቱ ከጨጨሆ መድሃኒያለም የገናን በኣል አክብረው እየተመለሱ ነበር ያለው ደዋይ በላስታ እና በጋይንት ወረዳዎች መሃል እንደነበረ ተናግሩዋል::

ይህ ከነጻ ምንች ያልተረጋገጠ የስልክ መልእክት ነው ያለው ኢትዮ ሚዲያ  ያወጣውን ዘገባ ይመልከቱት ::
http://www.ethiomedia.com/assert/5045.html

No comments:

Post a Comment