Yakob's Point of Views and News, Ethiopian politics and News, Cultures, Musics etc

Sunday, January 13, 2013

ሙስና በኢትዮጵያ

Aerial view of Addis Ababa © derejeb #42996737

ጉዳዩን ያጠኑ ድርጅቶችና ባለሙያዎች እንደሚሉት ግን ኢትዮጵያ ባጭር ጊዜ ዉስጥ ሙስና በተለይ የባለሥልጣናት ሙስና አለቅጥ ከተንሰራፋባቸዉ ሐገራት አንዷ ናት።ዛሬ ደግሞ አዲስ አበባ ዉስጥ በኢትዮጵያ ሥለላዉ ሙስናና ደረጃዉ የተደረገ ጥናት አዲስ አበባ ዉስጥ ይፋ ሆኗል።
በዚሕ ሳምንት አንድ አድማጫችን ከኢትዮጵያ በላኩልን የSMS መልዕክት «ኢትዮጵያ ዉስጥ ሙስና እንደ አንድ የሥራ-መስክ እየተሰራበት ነዉ»፥-በማለት የሙስናን ወይም የንቅዘትን መንሠራፋት ባልተወሳሰበ አማርኛ ገልፀዉት ነበር።በአድማጫችን አስተያየት የማይስማሙ በርግጥ ይኖራሉ። ትራንስፓረንሲ እንተርናሽናልን የመሳሰሉ ጉዳዩን ያጠኑ ድርጅቶችና ባለሙያዎች እንደሚሉት ግን ኢትዮጵያ ባጭር ጊዜ ዉስጥ ሙስና በተለይ የባለሥልጣናት ሙስና አለቅጥ ከተንሰራፋባቸዉ ሐገራት አንዷ ናት።ዛሬ ደግሞ አዲስ አበባ ዉስጥ በኢትዮጵያ ሥለላዉ ሙስናና ደረጃዉ የተደረገ ጥናት አዲስ አበባ ዉስጥ ይፋ ሆኗል።ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ ዝር ዝር ዘገባ አለዉ።
ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ ዝርዝሩን ከሬድዮ ለማድምጥ እዚህ ላይ ይጠቁሙ
ነጋሽ መሐመድ
አርያም ተክሌ

Audios and videos on the topic

No comments:

Post a Comment